በሕይወት የመኖር መብት

ማንኛውም ሰው በሕይወት የመኖር ተፈጥሯዊ መብት አለው። ይህ መብት በሕግ ሊከበር ይገባል፤ ማንኛውም ሰው ያላግባብ ሕይወቱን ሊነፈግ አይገባም