• Southwest Ethiopia: Consultative Workshop on Transitional Justice (T…
  • Consultative Workshop on Implementing the 4th Cycle UPR Recommendati…
  • በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት፦ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት…
  • በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶችን ምላሽ አሰጣጥ በተመለከተ ከዳኞች ጋር የተካሄደ ውይይት…

The Latest


የመምረጥ እና የመመረጥ መብት

ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜጋ በቀለም፣ በዘር፣ በብሔር፣ በብሔረሰብ፣ በጾታ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ ወይም በሌላ አመለካከት ወይም በሌላ አቋም ላይ የተመሠረተ ልዩነት ሳይደረግበት በማናቸውም የመንግሥት ደረጃ በየጊዜው በሚካሄድ ምርጫ የመምረጥ እና የመመረጥ መብት አለው

The Right to Vote and to be Elected

Every Ethiopian national, without any discrimination based on colour, race, nation, nationality, sex, language, religion, political or other opinion or other status, has the right to vote and to be elected at periodic elections to any office at any level of government

የቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ በተጠርጣሪዎች መጨናነቁ ተገለጸ – Ethiopian Reporter

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ማዕከል መያዝ ከሚችለው የተጠርጣሪዎች ቁጥር በላይ በመያዙ ከፍተኛ መጨናነቅ መፈጠሩን አስታወቀ

በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን የሚመለከት ልዩ ችሎት እንዲኖር ተጠየቀ – Ethiopian Reporter

ኢሰመኮ በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶች ምላሽ አሰጣጥን በተመለከተ የዳኞችን ግንዛቤ ለማጎልበት የሚረዳ ውይይት ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲያካሂድ፣ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቤተሰብ ምድብ ችሎት፣ የተጠቂ ሴቶችና ሕፃናት ምድብ ችሎትና ወንጀል ውስጥ የገቡ ሕፃናት ምድብ ችሎት ዳኞች ተሳትፈዋል

በቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ማእከል የተደረገ ጉብኝትና ውይይት

በማእከሉ ያለውን መጨናነቅ ለመቀነስ፣ መሠረተ ልማቶችን ለማሟላትና አገልግሎቶችን ለማሻሻል ሊወሰዱ የሚገባቸውን እርምጃዎች በተመለከተ ምክረ ሐሳብ ቀርቧል

ውይይት፦ ሰብአዊ መብቶችን ያማከለ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት

ለተጋላጭ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚሰጠው ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ሰብአዊ መብቶችንና ልዩ ፍላጎቶችን ያገናዘበ ሊሆን ይገባል

በ7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ መገናኛ ብዙኃንና ጋዜጠኞች በአግባቡ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ተገቢው ጥበቃ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ተገለጸ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከ“ኢንተርናሽናል ሚዲያ ሰፖርት” ጋር በመተባበር የጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ ወይም ከለላ በተለይም በምርጫ ዐውድ ውስጥ የጋዜጠኞች ደኅንነት መረጋገጥ እና የሚዲያነጻነት ጥበቃ አስፈላጊነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ የማጠቃለያ ውይይት በኅዳር 23 እና 24 ቀን 2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ አካሂዷል።

EHRC urges Central_Ethiopia, Oromia to protect civilians and enable return of displaced communities – Addis Standard

The Ethiopian Human Rights Commission has urged authorities in the Central Ethiopia and Oromia regions to take coordinated action to protect civilians, prevent damage to property in border areas, and facilitate the safe return of displaced residents, following a meeting with Central Ethiopia regional and local officials

በጋዜጠኞች፣ በመገናኛ ብዙኃን እና በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ነጻነት ላይ ከባለደርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት

መገናኛ ብዙኃን እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በምርጫ ወቅት ጠንካራ ተሳትፎ ማድረግ የሚችሉበትን ሁኔታ ማረጋገጥ ያስፈልጋል

ማእከላዊ ኢትዮጵያ፦ በክልሉ ያለውን የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ አስመልክቶ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና ሌሎች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር የተካሄደ ውይይት

መልካም እመርታዎችን በማስቀጠቅል እና ጉድለቶችን በመሙላት አበረታች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማጠናከር ተቀራርቦ መሥራት ያስፈልጋል
5th Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት (ከሰኔ 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2017 ዓ.ም.)
Executive Summary: Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (from June 2024 to June 2025)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


የቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ በተጠርጣሪዎች መጨናነቁ ተገለጸ – Ethiopian Reporter

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ማዕከል መያዝ ከሚችለው የተጠርጣሪዎች ቁጥር በላይ በመያዙ ከፍተኛ መጨናነቅ መፈጠሩን አስታወቀ

በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን የሚመለከት ልዩ ችሎት እንዲኖር ተጠየቀ – Ethiopian Reporter

ኢሰመኮ በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶች ምላሽ አሰጣጥን በተመለከተ የዳኞችን ግንዛቤ ለማጎልበት የሚረዳ ውይይት ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲያካሂድ፣ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቤተሰብ ምድብ ችሎት፣ የተጠቂ ሴቶችና ሕፃናት ምድብ ችሎትና ወንጀል ውስጥ የገቡ ሕፃናት ምድብ ችሎት ዳኞች ተሳትፈዋል

በ7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ መገናኛ ብዙኃንና ጋዜጠኞች በአግባቡ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ተገቢው ጥበቃ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ተገለጸ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከ“ኢንተርናሽናል ሚዲያ ሰፖርት” ጋር በመተባበር የጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ ወይም ከለላ በተለይም በምርጫ ዐውድ ውስጥ የጋዜጠኞች ደኅንነት መረጋገጥ እና የሚዲያነጻነት ጥበቃ አስፈላጊነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ የማጠቃለያ ውይይት በኅዳር 23 እና 24 ቀን 2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ አካሂዷል።