• ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፦ የታራሚዎች እና የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ክትትል የተለዩ ግኝቶች እና …
  • ከኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር የተካሄደ ሁለተኛ ዙር ስልጠና እና ውይይት…
  • ኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነርን እና የሴቶች፣ የሕፃናት፣ የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች ኮሚሽነር…
  • ትግራይ፣ ሶማሊ፦ ግጭት በተካሄደባቸው እና የተፈጥሮ አደጋ በተከሰተባቸው አካባቢዎች የትምህርት ተገኝነትን በ…

The Latest


በሰዎች ከመነገድ ወንጀል የመጠበቅ መብት

ለማንኛውም ዓላማ በሰው የመነገድ ተግባር የተከለከለ ነው

Protection against Trafficking in Persons

Trafficking in human beings for whatever purpose is prohibited

የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ የተካሄደ ውይይት

አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የሚገጥሟቸውን ተደራራቢ ተግዳሮቶች በመቅረፍ የትምህርት መብታቸውን ማረጋገጥ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል

ድሬዳዋ እና ሐረሪ፦ የታራሚዎች እና የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ክትትል ግኝቶችና የምክረ ሐሳቦች አፈጻጸም ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት

በሕግ ጥበቃ ሥር ያሉ ሰዎችን ሰብአዊ መብቶች በተሟላ ሁኔታ ለማስከበር የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር እና አጋርነት ወሳኝ ነው

የአካል ጉዳተኞች ከአድሎአዊ ልዩነት የመጠበቅ መብት

ማንኛውም አካል ጉዳተኛ ሰው ዘርን፣ ጎሳን፣ የቆዳ ቀለምን፣ ጾታን፣ ቋንቋን፣ ሃይማኖትን፣ ፖለቲካን ወይም በሌላ ዐይነት አመለካከት፣ በብሔራዊ ወይም ማኅበራዊ መሠረትን፣ ሃብትን፣ ትውልድን ወይም ሌላ ሁኔታን ጨምሮ በማንኛውም ምክንያት ማንኛውም ዐይነት ልዩነት ሳይደረግበት በዚህ ፕሮቶኮል ውስጥ ዕውቅናና ዋስትና የተሰጣቸው መብቶች እና ነጻነቶችን የማግኘት እና የመጠቀም መብት አለው

Protection of Persons with Disabilities against Discrimination

Every person with a disability shall be entitled to the enjoyment of the rights and freedoms recognised and guaranteed in this Protocol without distinction of any kind on any ground including, race, ethnic group, colour, sex, language, religion, political or any other opinion, national and social origin, fortune, birth or any status

ለአካል ጉዳተኛ የመንግሥት ሠራተኞች በሚቀርብ ተመጣጣኝ ማመቻቸት ላይ የተካሄደ ምክክር

ጉዳትን መሠረት ያደረገ ተመጣጣኝ ማመቻቸት በማቅረብ አካል ጉዳተኛ የመንግሥት ሠራተኞችን ሰብአዊ መብቶች ማረጋገጥ ይገባል

በሰብአዊ መብቶች ተሟጋቾች ጥበቃ እና በሲቪክ ምኅዳር ላይ የተካሄደ የሰብአዊ መብቶች ብሔራዊ ኮንፈረንስ

በሰብአዊ መብቶችና በሲቪክ ምኅዳሩ ዙሪያ በሀገር አቀፍ ደረጃ ለሚታዩ ተግዳሮቶች መፍትሔ ለማምጣት የሚመለከታቸው አካላት በአጋርነት ሊሠሩ ይገባል

ስልጠና፦ በስደተኞች ለሚመሩ ድርጅቶች እና ለስደተኞች ተወካዮች

የስደተኞች መብቶች ጥበቃን ለማጎልበት የስደተኛ ማኅበረሰብ ተወካዮችን እና ማኅበራትን በማጠናከር አሳታፊ የሆኑ ፖሊሲዎች፣ ፕሮግራሞች እና አሠራሮችን መተግበር ያስፈልጋል

ዐውደ ጥናት፦ በኢትዮጵያ የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት እና የሥራ ፍልሰት አስተዳደር

በውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት እና የሥራ ፍልሰት አስተዳደርን በማጎልበት የሚያጋጥሙ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ለማሻሻል የሀገራትን መልካም ተሞክሮዎች መውሰድ እና የባለድርሻ አካላት ትብብርን ማጠናከር ይሻል
4th Edition Annual Human Rights Film Festival Report
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Annual Ethiopia Human Rights Situation Report
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


“የዴሞክራሲ ተቋማት ይበልጥ እንዲጠናከሩ ምክር ቤቱ የበኩሉን ድጋፍ ያደርጋል” – የተከበሩ አፈ-ጉባኤ ታገሠ ጫፎ – House of Peoples’ Representatives of FDRE

ከዴሞክራሲ ተቋማት ጋር እየተደረገ ባለው የጋራ ምክክር መድረክ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የሪፎርም ዕቅድ አፈጻጸማቸውን አቅርበዋል

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በሰብአዊ መብቶች አያያዝና አጠባበቅ ዙሪያ የሚያቀርባቸውን ምክረ ሐሳቦች በመቀበል ማረምና ማስተካከል ያስፈልጋል ሲሉ የተከበሩ አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ ገልጸዋል – House of Peoples’ Representatives of FDRE

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በበኩላቸው ኢሰመኮ በአዋጅ የተሰጡትን ተግባርና ኃላፊነት ለመወጣት ከቁልፍ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልሆኑ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበርና በመግባባት መሥራት ይጠበቅበታል ሲሉ ገልጸዋል

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሸነር ብርሃኑ አዴሎ ለይፉዊ የሥራ ጉብኝት ሚዛን አማን ከተማ ገቡ – South Bench Woreda Government Communication Affairs Office

ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በቤንች ሸኮ ዞን ሲገቡ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ቆጭቶ ገ/ማርያም፣ የዞኑ ምክትል አስተዳደሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ መስፍን መንገሻ፣ የዞኑ መንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ደግፌ ኩድን እና የዞኑ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ ወ/ሮ ፍርዳወቅ አለሙአቀባበል አድርገውላቸዋል

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ክቡር አቶ ብርሃኑ አዴሎ ጋር በጋራ ጉዳዮች ተወያዩ – Southwest Communications

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር እና የሥራ ኃላፊዎች ጋር በዛሬው ዕለት ተወያይተዋል – Ethiopian National Dialogue Commission/የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን

ኮሚሽኑ በታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አከባበር ዙሪያ በጥብቅ ለመሥራት መዘጋጀቱን አስታወቀ – Ethiopian Press Agency (የኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት)

“ሰብአዊ መብቶች እና ነጻነቶች ሊከበሩ የሚችሉት ነጻ እና ገለልተኛ ፍርድ ቤቶች ሲኖሩ ብቻ ነው” – ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ – Amhara Media Corporation (አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን)

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ እና ባልደረቦቻቸው ባሕር ዳር ገቡ – የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ( Supreme Court of Amhara Region)