Event Update | January 14, 2026
Southwest Ethiopia: Consultative Workshop on Transitional Justice (TJ) w…
Sensitisation on TJ and the role of victims key to a human rights-compliant and victims-centred TJ process…
Event Update | January 14, 2026
Consultative Workshop on Implementing the 4th Cycle UPR Recommendations …
Effective implementation of UPR recommendations requires strong stakeholder commitment and collaboration …
Event Update | January 12, 2026
በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት፦ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት…
በቂ የመኖሪያ ቤት የማግኘት መብትን ለማረጋገጥ የሚከናወኑ ተግባራት ከሰብአዊ መብቶች ጋር የተጣጣሙ መሆናቸውን ማረጋገጥ ይገባል…
-
Southwest Ethiopia: Consultative Workshop on Transitional Justice (T…
-
Consultative Workshop on Implementing the 4th Cycle UPR Recommendati…
-
በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት፦ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት…
-
በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶችን ምላሽ አሰጣጥ በተመለከተ ከዳኞች ጋር የተካሄደ ውይይት…
The Latest
January 14, 2026 Human Rights Concept
የመምረጥ እና የመመረጥ መብት
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜጋ በቀለም፣ በዘር፣ በብሔር፣ በብሔረሰብ፣ በጾታ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ ወይም በሌላ አመለካከት ወይም በሌላ አቋም ላይ የተመሠረተ ልዩነት ሳይደረግበት በማናቸውም የመንግሥት ደረጃ በየጊዜው በሚካሄድ ምርጫ የመምረጥ እና የመመረጥ መብት አለው
January 14, 2026 Human Rights Concept
The Right to Vote and to be Elected
Every Ethiopian national, without any discrimination based on colour, race, nation, nationality, sex, language, religion, political or other opinion or other status, has the right to vote and to be elected at periodic elections to any office at any level of government
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ማዕከል መያዝ ከሚችለው የተጠርጣሪዎች ቁጥር በላይ በመያዙ ከፍተኛ መጨናነቅ መፈጠሩን አስታወቀ
January 12, 2026 EHRC on the News
በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን የሚመለከት ልዩ ችሎት እንዲኖር ተጠየቀ – Ethiopian Reporter
ኢሰመኮ በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶች ምላሽ አሰጣጥን በተመለከተ የዳኞችን ግንዛቤ ለማጎልበት የሚረዳ ውይይት ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲያካሂድ፣ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቤተሰብ ምድብ ችሎት፣ የተጠቂ ሴቶችና ሕፃናት ምድብ ችሎትና ወንጀል ውስጥ የገቡ ሕፃናት ምድብ ችሎት ዳኞች ተሳትፈዋል
January 09, 2026 Event Update
በቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ማእከል የተደረገ ጉብኝትና ውይይት
በማእከሉ ያለውን መጨናነቅ ለመቀነስ፣ መሠረተ ልማቶችን ለማሟላትና አገልግሎቶችን ለማሻሻል ሊወሰዱ የሚገባቸውን እርምጃዎች በተመለከተ ምክረ ሐሳብ ቀርቧል
January 08, 2026 Event Update
ውይይት፦ ሰብአዊ መብቶችን ያማከለ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት
ለተጋላጭ የማኅበረሰብ ክፍሎች የሚሰጠው ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ሰብአዊ መብቶችንና ልዩ ፍላጎቶችን ያገናዘበ ሊሆን ይገባል
January 04, 2026 EHRC on the News
በ7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ መገናኛ ብዙኃንና ጋዜጠኞች በአግባቡ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ተገቢው ጥበቃ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ተገለጸ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከ“ኢንተርናሽናል ሚዲያ ሰፖርት” ጋር በመተባበር የጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ ወይም ከለላ በተለይም በምርጫ ዐውድ ውስጥ የጋዜጠኞች ደኅንነት መረጋገጥ እና የሚዲያነጻነት ጥበቃ አስፈላጊነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ የማጠቃለያ ውይይት በኅዳር 23 እና 24 ቀን 2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ አካሂዷል።
January 04, 2026 EHRC on the News
EHRC urges Central_Ethiopia, Oromia to protect civilians and enable return of displaced communities – Addis Standard
The Ethiopian Human Rights Commission has urged authorities in the Central Ethiopia and Oromia regions to take coordinated action to protect civilians, prevent damage to property in border areas, and facilitate the safe return of displaced residents, following a meeting with Central Ethiopia regional and local officials
January 02, 2026 Event Update
በጋዜጠኞች፣ በመገናኛ ብዙኃን እና በሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ነጻነት ላይ ከባለደርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት
መገናኛ ብዙኃን እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች በምርጫ ወቅት ጠንካራ ተሳትፎ ማድረግ የሚችሉበትን ሁኔታ ማረጋገጥ ያስፈልጋል
January 02, 2026 Event Update
ማእከላዊ ኢትዮጵያ፦ በክልሉ ያለውን የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ አስመልክቶ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድርና ሌሎች የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ጋር የተካሄደ ውይይት
መልካም እመርታዎችን በማስቀጠቅል እና ጉድለቶችን በመሙላት አበረታች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማጠናከር ተቀራርቦ መሥራት ያስፈልጋል




EHRC on the News
January 12, 2026 EHRC on the News
የቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ በተጠርጣሪዎች መጨናነቁ ተገለጸ – Ethiopian Reporter
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ማዕከል መያዝ ከሚችለው የተጠርጣሪዎች ቁጥር በላይ በመያዙ ከፍተኛ መጨናነቅ መፈጠሩን አስታወቀ
January 12, 2026 EHRC on the News
በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጥቃቶችን የሚመለከት ልዩ ችሎት እንዲኖር ተጠየቀ – Ethiopian Reporter
ኢሰመኮ በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶች ምላሽ አሰጣጥን በተመለከተ የዳኞችን ግንዛቤ ለማጎልበት የሚረዳ ውይይት ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲያካሂድ፣ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቤተሰብ ምድብ ችሎት፣ የተጠቂ ሴቶችና ሕፃናት ምድብ ችሎትና ወንጀል ውስጥ የገቡ ሕፃናት ምድብ ችሎት ዳኞች ተሳትፈዋል
January 04, 2026 EHRC on the News
በ7ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ መገናኛ ብዙኃንና ጋዜጠኞች በአግባቡ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ተገቢው ጥበቃ ሊደረግላቸው እንደሚገባ ተገለጸ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከ“ኢንተርናሽናል ሚዲያ ሰፖርት” ጋር በመተባበር የጋዜጠኞች የሕግ ጥበቃ ወይም ከለላ በተለይም በምርጫ ዐውድ ውስጥ የጋዜጠኞች ደኅንነት መረጋገጥ እና የሚዲያነጻነት ጥበቃ አስፈላጊነት ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ የማጠቃለያ ውይይት በኅዳር 23 እና 24 ቀን 2018 ዓ.ም በቢሾፍቱ ከተማ አካሂዷል።
የመምረጥ እና የመመረጥ መብት
የአካል ጉዳተኞች በፖለቲካ እና ሕዝባዊ ሕይወት ውስጥ የመሳተፍ መብት
ፍትሕ የማግኘት መብት
የሕፃናት የመሰማት መብት
የአካባቢ ደኅንነት መብት እና ልማት
የአረጋውያን እንክብካቤና ድጋፍ የማግኘት መብት
ከቤተሰቦቻቸው የተለዩ ሕፃናት ጥበቃ
የአደጋ ሥጋት እና ሰብአዊ መብቶች
የአረጋውያን ሴቶች ጥበቃ