• ኢሰመኮ ከጋና የሰብአዊ መብቶችና የአስተዳደር ፍትሕ ኮሚሽን ጋር ያደረገው የልምድ ልውውጥና ጉብኝት…
  • Daawaannaa Michummaa Komishiniin Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa (KMNI)…
  • Guddoomiyaha Guud oo booqasho is-dhaafsi khibradeed ah ku tagay Gudd…
  • ኮሰመኢ ምስ ኮሚሽን ሰብኣዊ መሰላትን ምምሕዳራዊ ፍትሕን (CHRAJ) ሃገረ ጋና ዘካየደቶ መዘናዊ ዑደት ዝም…
  • EHRC’s Peer Exchange Visit to Ghana’s Commission on Human Rights and…

The Latest


ካሜሩን፡ ኢሰመኮ 16ኛውን የአፍሪካ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትስስር (NANHRI) ጉባኤ እንዲያስተናግድ እና ትስስሩን በምክትል ሰብሳቢነት እንዲመራ ስለመመረጡ

ኢሰመኮ ከአፍሪካ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትስስር እና ከአባል ተቋማቱ ጋር በመተባበር 16ኛውን ዓመታዊ እና ጠቅላላ ጉባኤ በስኬት ለማስተናገድ ዝግጁ እና ቁርጠኛ መሆኑን አረጋግጧል

Komishiiniin Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa (KMNI) yaa’ii NANHRI waggaa lamatti lamaan geggeeffamu kan marsaa 15ffaa irratti hirmaatee, Yaa’ii marsaa 16ffaa keessummeessuufis filatame, akkasumas bakka itti aanaa dura taa’aa NANHRI fudhate

Komishiiniin Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa jiila isaa waliin ta’uun Yaa’ii NANHRI Waggaa lama lamaa fi Waliigalaa bara 2027 akka keessummeessu qophii fi kutannoo isaa mirkaneesse

EHRC oo ka qaybgashay Shir-weynaha 15-aad ee NANHRI, loo doortay martigelinta Shir-weynaha 16-aad, isla markaana la wareegtay xilka Guddoomiye ku-xigeenka NANHRI

EHRC waxay xaqiijinaysaa diyaargarowgeeda iyo sida ay uga go’an tahay inay si guul leh u martigeliso Shir-weynaha labadii sanaba mar la qabto iyo Golaha Guud ee sannadka 2027, iyadoo la kaashanaysa NANHRI iyo xubnaheeda

ኮሰመኢ ኣብ በቢ-ክልተ ዓመት ዝካየድ መበል 15 ዋዕላ መርበብ ሃገራዊ ትካላት ሰብኣዊ መሰላት ኣፍሪቃ (NANHRI) ተሳቲፋ፣ መበል 16 ዋዕላ ክተዳሉ ተመሪፃ፣ ናይቲ መርበብ ምክትል ኣቦ መንበር ኮይና ‘ውን ተመዚዛ እያ

ኮሰመኢ ኣብ 2019 እተተኣናግዶ ዋዕላ ዕውት ንምግባር ምስ NANHRIን ኣባላታን ብምትሕብባር ንምስራሕ ድልውነታን ተወፋይነታን ኣረጋጊፃ

EHRC participates in the 15th Biennial Conference of NANHRI, elected to host the 16th Biennial Conference, and assumes NANHRI Vice Chairperson position

EHRC affirms its readiness and commitment to successfully host the 2027 Biennial Conference and General Assembly in collaboration with NANHRI and its Members

ሰብአዊ መብቶችን ማስፋፋት፦ በ2018 በጀት ዓመት 2ኛ ሩብ ዓመት የተሰጡ ስልጠናዎች

በሰብአዊ መብቶች ተኮር አሠራር፣ በሽግግር ፍትሕ፣ በአረጋውያን መብቶች እና በተጠርጣሪዎች መብቶች ላይ ያተኮሩ ስልጠናዎች ለተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተሰጥተዋል

EHRC Briefed the UN Committee on the Rights of the Child (CRC) Ethiopia Country Taskforce

The briefing contributed to the constructive dialogue between the Committee and the Ethiopian Delegation

የሃይማኖት ነጻነት

ማንኛውም ሰው የማሰብ፣ የኅሊና እና የሃይማኖት ነጻነት አለው

Freedom of Religion

Everyone has the right to freedom of thought, conscience and religion

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች ከግጭትና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ ያጋጠሙ የሰብአዊ መብቶች ሥጋቶችን በተመለከተ

በግጭቱ ተሳታፊ የሆኑ ሁሉም አካላት ችግሩን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ እና ልዩነቶችን በሕግ መሠረት በምክክርና በመግባባት ለመፍታት እንዲሠሩ ኢሰመኮ ያሳስባል
5th Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት (ከሰኔ 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2017 ዓ.ም.)
Executive Summary: Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (from June 2024 to June 2025)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ከግጭትና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ የንጹሃን ሕይወት አደጋ ላይ መውደቁን ኢሰመኮ ተናገረ – ሸገር ኤፍ ኤም 102.1

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች ከተቀሰቀሰው ግጭት ጋር በተያያዘ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን እየተከታተለ መሆኑን በመግለጫው ተናግሯል

ነዋሪዎች ከአላማጣ ከተማ እና ሌሎች አካባቢዎች እየተፈናቀሉ መሆኑን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት ለነዋሪዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር አዋሳኝ አካባቢዎች ግጭቶች መካሄዳቸውን ኢሰመኮ አረጋገጠ – BBC News አማርኛ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ካለፈው ሳምንት እሑድ ዕለት ጀምሮ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች መካከል በሚገኙ “አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች” ግጭቶች መቀስቀሳቸውን ገለጸ