አረጋውያን በማንኛውም መጠለያ፣ መንከባከቢያ ወይም የድጋፍ ማእከል ውስጥ በሚኖሩበት ጊዜ ሰብአዊ መብቶቻቸው እና መሠረታዊ ነጻነቶቻቸው ሊረጋገጡላቸው ይገባል፤ይህም ስለሚደረግላቸው እንክብካቤ እና ስለሕይወታቸው ሁኔታ የመወሰን መብታቸውን እንዲሁም ክብራቸውን፣ እምነታቸውን፣ ፍላጎቶቻቸውን እና ግላዊ ሕይወታቸውን ሙሉ በሙሉ ማክበርን ይጨምራል።
Copy and paste this URL into your WordPress site to embed
Copy and paste this code into your site to embed