Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • ስለ እኛ
    • ስለ ተቋማችን
    • ስለ ባልደረቦቻችን
    • ከእኛ ጋር ለመስራት
    • አግኙን
  • ክልሎች
        • ክልሎች

          ኢሰመኮ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ማስከበርና መጠበቅ ኃላፊነት የተሰጠው ራሱን የቻለ የፌዴራል ተቋም ነው።

        • አዲስ አበባ
        • አፋር
        • አማራ
        • ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ
        • ኦሮሚያ
        • ደቡብ ክልል
        • ሶማሌ
  • የስራ ዘርፎች
        • የስራ ዘርፎች

          እኛ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶችን የማስፋፋት እና የማስጠበቅ ኃላፊነት የተሰጠን ገለልተኛ ብሔራዊ የሰብዓዊ መብቶች ተቋም ነን
        • የኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ መብቶች
        • የሲቪልና ፖለቲካ መብቶች
        • የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች፣ የስደተኞችና ፍልሰተኞች መብቶች
        • የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋዊያን መብቶች
        • የሰብአዊ መብቶች ትምህርት
        • የሰብአዊ መብቶች ክትትል እና ምርመራ
        • የሴቶች እና ሕጻናት መብቶች
  • ጋዜጣዊ መግለጫ
  • ሪፖርት
  • ሚዲያ
    • ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን
    • የኢሰመኮ ቪዲዮዎች
    • የኢሰመኮ ጽሑፎች
  • ተጨማሪ መረጃዎች
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

በትግራይ ክልል፣ አክሱም ከተማ የተፈጸመው ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ምርመራ የመጀመሪያ ደረጃ (ቀዳሚ) ሪፖርት

November 24, 2020August 26, 2023 Report, ሪፖርት

ኮሚሽኑ በአክሱም በመገኘት ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎችን፣ የዓይን እማኞችን እና የሃይማኖት መሪዎችን አነጋግሯል

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Print

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) በታኅሣሥ እና በጥር ወራት 2013ዓ.ም. በትግራይ ክልል ያለውን ሁኔታ አስመልክቶ ይፋ ባደረጋቸው ሪፖርቶች፣ ኮሚሽኑ ገና በአካል ተገኝቶ ምርመራ ለማድረግ ባልቻለባቸው የትግራይ ክልል አካባቢዎች በጦርነቱ ሂደት የሲቪል ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ የአካላዊ እና ሥነልቦናዊ ጉዳት መድረሱን፣ ፆታን መሰረት ያደረገ ጥቃት፣ ዘረፋ እና ሌሎች የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ስለመፈጸማቸው መረጃዎች እንደደረሱት ጠቅሶ፣ በእነዚህ አካባቢዎች ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ የተፈጠረውን ሰብአዊ ቀውስ እና የሰብአዊ መብቶች ጉዳይ በመመርመር ላይ የሚገኝ መሆኑን ማሳወቁ ይታወሳል። እንዲሁም ኢሰመኮ በየካቲት 18 ቀን 2013 ዓ.ም. በሰጠው ምላሽ በአክሱም ስለተፈጸመው ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ምርመራ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ ገልጾ፣ በከተማዋ ላይ ተካሂዶ የነበረው ውጊያና ወታደራዊ ጥቃት ስላደረሰው ጉዳትና ኤርትራውያን ወታደሮች በሲቪል ሰዎች ላይ ጥቃት እንዳደረሱ መረጃዎች እንደደረሱትም አሳውቆ ነበር።

በዚህም መሰረት፣ ኮሚሽኑ ከዚህ ቀደም ወደ አክሱም ለመጓዝ ያደረገው ጥረት በፀጥታ ሁኔታውና በተያያዥ ምክንያቶች ሳይሳካ ቢቆይም፣ ከየካቲት 20 እስከ የካቲት 26 ቀን 2013ዓ.ም. ድረስ በአክሱም ከተማ በመገኘት ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎችን፣ 45 የተጎጂ ቤተሰቦችን፣ የዓይን እማኞችን እና የሃይማኖት መሪዎችን አነጋግሯል። እንዲሁም 20 ሰዎች የተሳተፉበት የቡድን ውይይት ከአካባቢው ነዋሪዎች ጋር አድርጓል። በተጨማሪም ከተጎጂ ቤተሰቦች፣ ከአክሱም ቅድስት ማርያም ሆስፒታል፣ ከአክሱም ሪፈራል ሆስፒታል፣ ከሚመለከታቸው የቀበሌ መስተዳደር አካላት እንዲሁም ከሃይማኖት ተቋማት አገልጋዮች የተለያዩ የምስል፣ የድምጽ እና ሌሎች ሰነዶችን አሰባስቧል ። ኮሚሽኑ የአክሱም ከተማ ከንቲባን እና ምክትል ከንቲባን በዚህ የምርመራ ጉቡኝት ወቅት ለማግኘት ያደረገው ጥረት ባይሳካም፤ ወደፊት በሚደረጉ የምርመራ ጉብኝቶች የሚመለከታቸውን ወታደራዊና ሲቪል ኃላፊዎች በሙሉ እንደሚያገኝ እምነት አለው።

የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱን ከዚህ በታች ይመልከቱ፡ https://ehrc.org/wp-content/uploads/2021/05/በትግራይ-ክልል፣-አክሱም-ከተማ-የተፈጸመው-ከፍተኛ-የሰብአዊ-መብቶች-ጥሰት-ምርመራ-ሪፖርት-3.pdf

Related posts

November 13, 2021August 28, 2023 Press Release
አማራ ክልል፡ በደቡብ ጎንደር እና በሰሜን ወሎ ዞኖች በጦርነት የተጎዱ አካባቢዎች የመልሶ መቋቋሚያ ድጋፍ ሊደረግላቸው ይገባል
April 5, 2023August 26, 2023 EHRC Quote
በትግራይ ክልል የሚከናወነውን መደበኛ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ሥራ በተመለከተ
February 10, 2021February 11, 2023 Report
የትግራይ ክልል ነዋሪዎች ስለሚገኙበት ወቅታዊ ሁኔታ አጭር የክትትል ሪፖርት
November 24, 2020August 26, 2023 Report
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በማይካድራ የተፈጸመው ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ፈጣን ምርመራ የመጀመሪያ ደረጃ (ቀዳሚ) ሪፖርት

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup
Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

Scroll to top
  • የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)
  • ስለ እኛ
    • ስለ ተቋማችን
    • ስለ ባልደረቦቻችን
    • ከእኛ ጋር ለመስራት
    • አግኙን
  • ክልሎች
    • አዲስ አበባ
    • አፋር
    • አማራ
    • ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ
    • ሶማሌ
    • ደቡብ ክልል
    • ኦሮሚያ
  • የስራ ዘርፎች
    • የኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ መብቶች
    • የሲቪልና ፖለቲካ መብቶች
    • የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች፣ የስደተኞችና ፍልሰተኞች መብቶች
    • የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋዊያን መብቶች
    • የሴቶች እና ሕጻናት መብቶች
    • የሰብአዊ መብቶች ክትትል እና ምርመራ
    • የሰብአዊ መብቶች ትምህርት
  • ጋዜጣዊ መግለጫ
  • ሪፖርት
  • ሚዲያ
    • ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን
    • የኢሰመኮ ቪዲዮዎች
    • የኢሰመኮ ጽሑፎች
  • ተጨማሪ መረጃዎች
  • አማርኛ
  • English
  • English
  • English
  • English
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.