• ፍርድ ቤቶች እና ፍትሕ ጽሕፈት ቤቶች ለአካል ጉዳተኞች እና ለአረጋውያን ያላቸው የተደራሽነት ሁኔታን አስመል…
  • ለአራተኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሰብአዊ መብቶች ምስለ ችሎት ውድድር ማስጀመሪያ ውይ…
  • ጋምቤላ:- ከግንቦት ወር 2015 ዓ.ም. ጀምሮ በተለያየ ወቅት የተከሰቱ ግጭቶችን ለማስቆም የተወሰዱ አበረታ…
  • የአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተካሄደ…

The Latest


ፍትሐዊ ዳኝነት የማግኘት መብት

ሰዎች ሁሉ በፍርድ ቤቶችና በዳኝነት አካላት ፊት በእኩልነት ይታያሉ። ማንኛውም ሰው በቀረበበት የወንጀል ክስም ሆነ ስለ መብቶቹ እና ግዴታዎቹ በሚወሰንበት ማንኛውም ጉዳይ በሕግ በተቋቋመ፣ ሥልጣን ባለው፣ በነጻና ገለልተኛ የዳኝነት አካል ፍትሐዊ እና ግልጽ በሆነ ችሎት የመዳኘት መብት አለው

The Right to a Fair Trial

All persons shall be equal before the courts and tribunals. In the determination of any criminal charge against him, or of his rights and obligations in a suit at law, everyone shall be entitled to a fair and public hearing by a competent, independent and impartial tribunal established by law

The Embassy celebrated International Women’s Rights Day by highlighting the inclusion of women with disabilities – Ambassade de France en Éthiopie et auprès de l’Union africaine | የፈረንሳይ ኤምባሲ

The panel, including EHRC’s Commissioner for Women, Children, Older Persons, and Disability Rights Rigbe Gebrehawaria Hagos, emphasised the importance of international solidarity and collective action in ensuring equal opportunities for all. Let’s work together to advance the cause of women’s rights

ለአካል ጉዳተኞችና አረጋውያን የፍትሕ ተደራሽነት ክፍተት መኖሩን የመብቶች ኮሚሽኑ ገለጸ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

ኢሰመኮ በዛሬው ዕለት ባለ 31 ገጽ የፍርድ ቤቶች እና ፍትሕ ጽሕፈት ቤቶች ለአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን የተደራሽነት ሁኔታ ላይ ያወጣውን ሪፖርት አዲስ ማለዳ ተመልክታለች

የሴቶች የዘላቂ ልማት መብት

ሴቶች ዘላቂ ልማት የማግኘት መብታቸውን ሙሉ በሙሉ የመጠቀም መብት አላቸው

Women’s Right to Sustainable Development

Women shall have the right to fully enjoy their right to sustainable development

ኢሰመኮ ማረጋገጥ በቻለው መረጃዎች እና ማስረጃዎች መሠረት ቢያንስ የ138 ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ 113 ሰዎች ላይ አካል ጉዳት መድረሱን እንዲሁም በግለሰቦች እና ተቋማት ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን በሪፖርቱ በዝርዝር ተካቷል – Asham TV | አሻም ቲቪ

በክልሉ መንግሥት የተጀመሩ ተጠያቂነትን የማረጋገጥ ሥራዎች እንዲቀጥሉ እና በግጭቱ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ተገቢውን ካሳ እንዲያገኙ ሊደረግ እንደሚገባ ኮሚሽኑ በሪፖርቱ አሳስቧል

በጋምቤላ ክልል በስምንት ወራት ውስጥ 138 ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ አስታወቀ – VOA Amharicበጋምቤላ ክልል በስምንት ወራት ውስጥ 138 ሰዎች እንደተገደሉ ኢሰመኮ አስታወቀ – VOA Amharic

የተሟላ ፍትሕ የሚረጋገጠው ጥፋተኞች ተጠያቂ ሲሆኑ፣ የተበደሉ ሲካሱና ለወደፊትም ተመሳሳይ አደጋ እንዳይከሰት አስፈላጊ እርምጃዎች ተግባራዊ ሲደረጉ ስለሆነ ለዚህ ውጤት በቁርጠኝነት መሥራት መቀጠል አለበት

በጋምቤላ ክልል ከግንቦት ወር 2015 ዓ.ም እስከ ጥር ወር 2016 ዓ.ም በተለያዩ ወቅቶች ቢያንስ የ138 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ 113 ሰዎች የአካል ጉዳት ማጋጠሙን ኢሰመኮ አስታወቀ – Ethio FM 107.8

በሪፖርቱ እንደተመለከተው ግንቦት 13 ቀን 2015 ዓ.ም በኢታንግ ልዩ ወረዳ ሥር በሚገኝ ፒኝዋ ቀበሌ ነዋሪ የነበሩ አንድ ግለሰብ መጥፋታቸውን ተከትሎ፣ በፒኝዋ ቀበሌ እና አጎራባች በሆነው በሌር ቀበሌ ነዋሪዎች መካከል በተነሳ ግጭት በወቅቱ በርካታ ሰዎች መሞታቸውን፣ የአካል ጉዳት መድረሱን፣ የግለሰቦች እና የተቋማት ንብረት ላይ ጉዳት እና ዘረፋ መድረሱን ለማወቅ ተችሏል

138 killed, 113 injured in Gambella region over nine months: EHRC report – Addis Standard

EHRC’s latest report details the human rights violations that occurred in several districts of the region, including Itang Special District, Gambella District, Gog District, and the region’s capital, Gambella City

በጋምቤላ ካለፈው ግንቦት ወዲህ 138 ሰዎች በግጭቶች መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ – DW Amharic

በጋምቤላ ክልል ጋምቤላ ከተማን ጨምሮ በተለያዩ ወረዳዎች ከግንቦት 2015 ዓ.ም. ጀምሮ በተከሰቱ ግጭቶች ቢያንስ የ138 ሰዎች ሕይወት ማለፉንና 113 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን ማረጋገጥ መቻሉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዛሬ አስታወቀ

EHRC in February 2024 | ኢሰመኮ በየካቲት ወር 2016 ዓ.ም.

Tigray: Rehabilitation and reconstruction efforts must gain pace

በጋምቤላ ክልል ከባለፈው ዓመት ግንቦት ጀምሮ በነበሩ ግጭቶች 138 ሠዎች መገደላቸውን ኢሰመኮ አስታወቀ – BBC News Amharic

ኮሚሽኑ ከመስከረም 20 እስከ መስከረም 30/ 2016 ዓ.ም ድረስ አከናውኘዋለሁ ባለው ምርመራ ግጭቶቹ በኢታንግ ልዩ ወረዳ፣ በጋምቤላና ጉግ ወረዳዎች እንዲሁም በክልሉ ዋና ከተማ ጋምቤላ ተከስተዋል ብሏል
The 3rd edition of EHRC's Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት (ከሰኔ ወር 2014 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2015 ዓ.ም.)
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
An overview of our monitoring & investigation products (Sep. 2021 – Apr. 2023)
An overview of our monitoring & investigation products (Sep. 2021 – Apr. 2023)
2022/23 Activity Report
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs, and more! #KeepWordSafe

EHRC on the News


The Embassy celebrated International Women’s Rights Day by highlighting the inclusion of women with disabilities – Ambassade de France en Éthiopie et auprès de l’Union africaine | የፈረንሳይ ኤምባሲ

The panel, including EHRC’s Commissioner for Women, Children, Older Persons, and Disability Rights Rigbe Gebrehawaria Hagos, emphasised the importance of international solidarity and collective action in ensuring equal opportunities for all. Let’s work together to advance the cause of women’s rights

ለአካል ጉዳተኞችና አረጋውያን የፍትሕ ተደራሽነት ክፍተት መኖሩን የመብቶች ኮሚሽኑ ገለጸ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

ኢሰመኮ በዛሬው ዕለት ባለ 31 ገጽ የፍርድ ቤቶች እና ፍትሕ ጽሕፈት ቤቶች ለአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን የተደራሽነት ሁኔታ ላይ ያወጣውን ሪፖርት አዲስ ማለዳ ተመልክታለች

ኢሰመኮ ማረጋገጥ በቻለው መረጃዎች እና ማስረጃዎች መሠረት ቢያንስ የ138 ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ 113 ሰዎች ላይ አካል ጉዳት መድረሱን እንዲሁም በግለሰቦች እና ተቋማት ንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን በሪፖርቱ በዝርዝር ተካቷል – Asham TV | አሻም ቲቪ

በክልሉ መንግሥት የተጀመሩ ተጠያቂነትን የማረጋገጥ ሥራዎች እንዲቀጥሉ እና በግጭቱ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ተገቢውን ካሳ እንዲያገኙ ሊደረግ እንደሚገባ ኮሚሽኑ በሪፖርቱ አሳስቧል

Ethiopian Human Rights Commission Areas of Work

Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is an independent federal state body established as per the Federal Constitution and reporting to the House of People’s Representatives as a national human rights institution with the mandate for promotion and protection of human rights. የሰብአዊ መብቶች ጥሰትን በተመለከተ አቤቱታ ለማቅረብ