Press Release | February 03, 2023
የሰብአዊ መብቶች ትምህርትን በመደበኛ እና መደበኛ ባልሆኑ የትምህርት ሥርዓቶች ውስጥ በአግባቡ ለማካተት እና ለማጠናከር የመግባቢያ ስምምነት በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ትምህርት ሚኒስቴርና በኢሰመኮ መካከል ተፈረመ
ስምምነቱ የሰብአዊ መብቶች እሴቶችን ወደ ማኅበረሰቡ ከማስረጽ አኳያ ተደራሽነትን በመጨመር በኢትዮጵያ ዘላቂና ውጤታማ በሆነ መንገድ የሰብአዊ መብቶች ባህልን ለማስፈን ከፍተኛ አስተዋፅዖ አለው
EHRC Announcement | February 03, 2023
በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም. ለሚካሄደው ሕዝበ ውሳኔ ለሚደረገው የሰብአዊ መብቶች ክትትል ጥቆማችሁን በዚህ ቁጥር ማቅረብ ትችላላችሁ
ኢሰመኮ በሕዝበ ውሳኔው ወቅት የሰብአዊ መብቶች አጠባበቅን የሚከታተል የባለሙያዎች ቡድን ወደ ቦታው አሰማርቷል
Event Update | February 01, 2023
የትምህርት ተቋማትን ተደራሽነት እና አካታችነት በማሳደግ የአካል ጉዳተኞችን ትምህርት የማግኘት መብት ማረጋገጥ
አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች በትምህርት ተቋማት የሚያጋጥማቸውን የከባቢያዊ፣ የአመለካከት፣ የተግባቦት እና ተያያዥ ተቋማዊ ተግዳሮቶችን ለመቅረፍ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል
-
የሰብአዊ መብቶች ትምህርትን በመደበኛ እና መደበኛ ባልሆኑ የትምህርት ሥርዓቶች ውስጥ በአግባቡ ለማካተት እና…
-
በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ጥር 29 ቀን 2015 ዓ.ም. ለሚካሄደው ሕዝበ ውሳኔ ለሚደረገ…
-
የትምህርት ተቋማትን ተደራሽነት እና አካታችነት በማሳደግ የአካል ጉዳተኞችን ትምህርት የማግኘት መብት ማረጋገ…
-
ቀጣይነት ባለው የሰብአዊ መብቶች ትምህርት ለስደተኞች አገልግሎት የሚሰጡ ተቋማት ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያ…