• አዲስ አበባ፦ የንግድ ቦታቸው የፈረሰባቸው የልማት ተነሺ አካል ጉዳተኞች ፍላጎታቸውን ያማከለ አፋጣኝ ምላሽ …
  • EHRC Welcomes Decision to Relocate Refugees in Awlala and Kumer Camp…
  • South Ethiopia Region, Gofa Zone, Geze Gofa Woreda: Urgent and Coord…
  • ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን፡- በገዜ ጎፋ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና…

The Latest


በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ ለደረሰው አደጋ እየተደረገ ያለው ድጋፍ በቂ እንዳልሆነ ኢሰመኮ አስታወቀ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

አደጋውን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጠው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በዞኑ የደረሰው አደጋ በዜጎች ሕይወት ፣ በመኖሪያ ቤቶችና እና በስራ ቦታዎች ላይ ከፍተና ጉዳት ማድረሱን ገልቷል

Natural disaster and Human Rights protection

The Sendai Framework for Disaster Risk Reduction 2015-2030 was adopted by 187 Member States at the Third UN World Conference in Sendai, Japan, on March 18, 2015. This framework requires States to put a strong emphasis on disaster risk management as opposed to disaster management

የተፈጥሮ አደጋ እና የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ

የሰንዳይ የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ማዕቀፍ (እ.ኤ.አ. 2015-2030) በ187 አባል ሀገራት በ3ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ጉበኤ እ.ኤ.አ. መጋቢት 18 ቀን በ2015 ጸድቋል። ይህ ማዕቀፍ መንግሥታት በቀዳሚነት የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ላይ ማተኮር እንዳለባቸው በመግለጽ፣ ኃላፊነቱ በዋነኛነት መንግሥት ላይ የሚወድቅ ቢሆንም ሁሉም ማኅበረሰብ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላትም የአደጋ ሥጋት ቅነሳ ሥራዎች ላይ መሳተፍ እንዳለባቸው ያስረዳል

የሚደርሱት ጥቆማዎች እና ሪፖርቶች በእጅጉ አሳሳቢ ናቸው (ኢሰመኮ) – AHADU RADIO FM 94.3

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን፣ በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም. ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት አካባቢ የደረሰው የመሬት ናዳ አደጋን ተከትሎ በሰዎች ሕይወት ላይ፣ በመኖሪያዎቻቸው እና በመተዳደሪያዎቻቸው ላይ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ የሚደርሱት ጥቆማዎች እና ሪፖርቶች በእጅጉ አሳሳቢ ናቸው ብሏል

ኢሰመኮ በጎፋ ዞን ገዜ ወረዳ የደረሰው የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን ድጋፍ እና በአፋጣኝ ሊቀርብ ይገባል ሲል አሳሰበ – ሸገር 102.1 FM (Sheger FM)

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን(ኢሰመኮ) በጎፋ ዞን ገዜ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን የምግብ እና መሠረታዊ የሰብአዊ ድጋፍ በተቀናጀ እና በአፋጣኝ ሊቀርብ ይገባል ሲል አሳሰበ

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን፡- በገዜ ጎፋ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን የምግብ እና መሠረታዊ የሰብአዊ ድጋፍ በተቀናጀ እና በአፋጣኝ ሊቀርብ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ – DW Amharic

ከረፋዱ 4 ሰዓት አካባቢ በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሉ የደረሰው የመሬት መናድ አደጋ የበርካቶችን ሕይወት መንጠቁን፤ በመኖሪያዎቻቸው እና መተዳደሪያዎቻቸው ላይም ጉዳት ማድረሱን ኢሰመኮ አመልክቷል

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን የምግብ እና መሠረታዊ የሰብአዊ ድጋፍ በአፋጣኝ ሊቀርብ ይገባል ሲል ኢሰመኮ አሳሰበ – Ethio FM 107.8

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን፣ በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ የደረሰው የመሬት ናዳ አደጋን ተከትሎ በሰዎች ሕይወት ላይ፣ በመኖሪያዎቻቸው እና በመተዳደሪያዎቻቸው ላይ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ የሚደርሱት ጥቆማዎች እና ሪፖርቶች በእጅጉ አሳሳቢ መሆናቸዉን አስታዉቋል

የሰብአዊ መብቶች ምርመራ እና የወንጀል ምርመራ

የሰብአዊ መብቶች ምርመራ እና የወንጀል ምርመራ ሕጋዊና ተቋማዊ ማዕቀፎች ምንድን ናቸው? የሁለቱ የምርመራ ዐይነቶች ዓላማዎችና ግቦች ምንድን ናቸው? በሁለቱ የምርመራ ዘርፎች መካከል ያለው የማስረጃ ምዘና ስልት ልዩነት ምን ይመስላል? ሁለቱ የምርመራ ዘርፎች የሰብአዊ መብቶችን ጥበቃ ለማሻሻል በምን መንገድ ሊደጋገፉ ይችላሉ?

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ፦ በድኅረ ግጭት ዐውድ የእናቶችና የጨቅላ ሕፃናት የጤና መብቶች ሁኔታ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት 

ለእናቶችና ለጨቅላ ሕፃናት የጤና መብቶች ጥበቃ ተግዳሮት የሆኑ የጸጥታ እና የመሠረተ ልማት ችግሮች የመንግሥትን አፋጣኝ ምላሽ ይሻሉ

«በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርስ የሞት እና የአካል ጉዳት አሳሳቢነት ቀጥሏል» ኢሰመኮ – DW Amharic

በአብዛኛው የኢትዮጵያ ክልሎች በታጣቂ ኃይሎች እና በመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በተወሰዱ ርምጃዎች በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርስ የሞት እና የአካል ጉዳት አሳሳቢ መሆኑ ተገለጠ ። ይህንን እና ሌሎች ብርቱ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን በተመለከተ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን(ኢሰመኮ) በዓመታዊ ዘገባው ይፋ አድርጓል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
The 3rd edition of EHRC's Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል
2022/23 Activity Report
An overview of our monitoring & investigation products (May 2023 – Jan 2024)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs, and more! #KeepWordSafe

EHRC on the News


በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ ለደረሰው አደጋ እየተደረገ ያለው ድጋፍ በቂ እንዳልሆነ ኢሰመኮ አስታወቀ – Addis Maleda – አዲስ ማለዳ

አደጋውን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጠው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በዞኑ የደረሰው አደጋ በዜጎች ሕይወት ፣ በመኖሪያ ቤቶችና እና በስራ ቦታዎች ላይ ከፍተና ጉዳት ማድረሱን ገልቷል

የሚደርሱት ጥቆማዎች እና ሪፖርቶች በእጅጉ አሳሳቢ ናቸው (ኢሰመኮ) – AHADU RADIO FM 94.3

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን፣ በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም. ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት አካባቢ የደረሰው የመሬት ናዳ አደጋን ተከትሎ በሰዎች ሕይወት ላይ፣ በመኖሪያዎቻቸው እና በመተዳደሪያዎቻቸው ላይ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ የሚደርሱት ጥቆማዎች እና ሪፖርቶች በእጅጉ አሳሳቢ ናቸው ብሏል

ኢሰመኮ በጎፋ ዞን ገዜ ወረዳ የደረሰው የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን ድጋፍ እና በአፋጣኝ ሊቀርብ ይገባል ሲል አሳሰበ – ሸገር 102.1 FM (Sheger FM)

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን(ኢሰመኮ) በጎፋ ዞን ገዜ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን የምግብ እና መሠረታዊ የሰብአዊ ድጋፍ በተቀናጀ እና በአፋጣኝ ሊቀርብ ይገባል ሲል አሳሰበ

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን፡- በገዜ ጎፋ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን የምግብ እና መሠረታዊ የሰብአዊ ድጋፍ በተቀናጀ እና በአፋጣኝ ሊቀርብ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ – DW Amharic

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን በገዜ ጎፋ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን የምግብ እና መሠረታዊ የሰብአዊ ድጋፍ በአፋጣኝ ሊቀርብ ይገባል ሲል ኢሰመኮ አሳሰበ – Ethio FM 107.8

«በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርስ የሞት እና የአካል ጉዳት አሳሳቢነት ቀጥሏል» ኢሰመኮ – DW Amharic

አራተኛው ሁሉ-አቀፍ ወቅታዊ ግምገማ (ዩ.ፒ.አር) የሰብአዊ መብቶች ረቂቅ ሀገራዊ ሪፓርት ላይ የሚካሄደው ውይይት እንደቀጠለ ነው – የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትሕ ሚኒስቴር

በመንግሥት ኃይሎች እና በታጣቂዎች የሚፈጸሙ የመብት ጥሰቶች አሳሳቢ ሆነው ቀጥለዋል፡ ኢሰመኮ – BBC News አማርኛ