• አካታች፣ ተደራሽ እና ተቀባይነት ያለው የመማር ዕድል ለሀገር ውስጥ ተፈናቃይ ሕፃናት…
  • Statement by Chief Commissioner, Daniel Bekele – 36th Meeting – 52nd…
  • የጋምቤላን ክልል በሚመለከት በማኅበራዊ ሚዲያዎች እየተዘዋወረ የሚገኘው ቪዲዮ በተመለከተ…
  • “Encouraged by recognition of the context and the efforts of EHRC”: …

The Latest


ሁሉንም ዓይነት አድሎአዊ የዘር ልዩነትን ማስወገድ

በዘር፣ በብሔር፣ ብሔረሰብ፣ በቀለም፣ በጾታ፣ በቋንቋ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ፣ በማኀበራዊ አመጣጥ፣ በሀብት፣ በትውልድ ወይም በሌላ አቋም ምክንያት ልዩነት ሳይደረግ ሰዎች ሁሉ እኩልና ተጨባጭ የሕግ ዋስትና የማግኘት መብት አላቸው

Elimination of All Forms of Racial Discrimination

Each State party must act to end racial discrimination “in all its forms”, to take no action as a State, and to ensure that no public entity does so whether national or local

የተያዙ ሰዎች መብቶች

ማንኛውም ሰው በሚያዝበት ጊዜ የተያዘባቸውን ምክንያቶችና የቀረቡበትን ክሶች ምንነት ወዲያውኑ የማወቅ መብት አለው

The Rights of Persons Arrested

Anyone who is arrested shall be informed, at the time of arrest, of the reasons for his arrest and shall be promptly informed of any charges against him

የሲቪል ምህዳር ክትትል ማከናወኛ ዘዴን ተግባራዊነት ለማጠናከር የተዘጋጀ ስልጠና

የሲቪል ምህዳር ሁኔታ የመከታተያ ዘዴን ለመተግበር የባለሙያዎችን የክትትል አቅም በስልጠና ማጎልበት የክትትል አሠራሮች ዘመናዊ እና ሳይንሳዊ ሥነ-ዘዴዎችን መሠረት ያደረጉ እንዲሆኑ በማድረግ የምህዳሩን ወቅታዊ ሁኔታዎች ለመከታተል ያስችላል

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን:- “ቴክኖሎጂና የቴክኖሎጂ ፈጠራ ለጾታ እኩልነት”

ምቹና ተደራሽ ቴክኖሎጂ ለሴቶች ሰብአዊ መብቶች መጠበቅና መስፋፋት ቁልፍ አስተዋጽዖ ያበረክታል

Women’s Right to Education

States Parties shall take specific positive action to promote literacy among women

የሴቶች የመማር መብት

አባል ሀገራት የሴት ልጆች በትምህርት ቤቶችና በሌሎች ማሰልጠኛ ተቋማት ቅበላና ማቆያን ማበረታታ እንዲሁም ትምህርታቸውን ያለጊዜው ላቋረጡ ሴቶች ሌሎች መርኃ-ግብሮችን ማዘጋጀት አለባቸው

A comprehensive strategy and national action plan on Business and Human Rights overdue

National action plan on Business and Human Rights expired in 2020. Specific, concrete targets, attributing responsibilities across actors and a clearly defined time frame in line with the United Nations Guiding Principles on Business and Human Rights is indispensable
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

በመፈናቀል ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ሕፃናት የትምህርት አገልግሎት እንዲያገኙ እና ወደ መደበኛ የትምህርት ሥርዓት እንዲመለሱ የሁሉንም ጥረት ይፈልጋል።

#Ethiopia🇪🇹 #HumanRightsForAll

➡️ https://ehrc.org/?p=22226

As parties work to implement the Pretoria Cessation of Hostilities agreement, U.S. SEHOA Hammer discussed the importance of accountability and transitional justice with @EthioHRC Chief Commissioner @DanielBekele #Ethiopia #HumanRights

.@EthioHRC Chief Commissioner @DanielBekele intervention at the Interactive Dialogue on #Ethiopia🇪🇹 at the 52nd Session of the @UN_HRC

#HRC52 #HumanRightsForAll

Summary of the #Ethiopia interactive dialogue @UN_HRC 52nd session. The international commission of experts and members of the Council supported @EthioHRC & @UNHumanRights recommendations on transitional justice https://shar.es/afEiiw

#HumanRights Concept of the Week: Elimination of All Forms of Racial Discrimination

To #FightRacism, we all must:
📖 Learn
📣 Speak Up
🔧 Act

➡️ https://ehrc.org/?p=22190

#Ethiopia #KeepWordSafe #HumanRights75

An all round global support @UN_HRC 52nd session for @EthioHRC & @UNHumanRights joint investigation and recommendations on transitional justice for truth, reparations, justice & guarantees of non-recurrence in #Ethiopia https://twitter.com/URGthinktank/status/1638193102836969473

EHRC on the News


“የአሜሪካ የሰብአዊ መብቶች ሪፖርት ከጣምራ ቡድኑ ሪፖርት ጋራ በአመዛኙ ተመሳሳይ ነው” – ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ – VOA Amharic

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት፣ ኢትዮጵያን በሚመለከት በቅርቡ ያወጣው የሰብአዊ መብት ሪፖርት፣ ከጣምራ ቡድኑ ሪፖርት ጋራ በአመዛኙ ተመሳሳይ እንደ ኾነ የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ ገለጹ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን “የህዝብ አቤቱታ መቀበያ መድረክ” በባህር ዳር ከተማ ሊያካሂድ መሆኑን አስታወቀ

በኮሚሽኑ የሴቶችና ህጻናት መብቶች ኮሚሽነር መስከረም ገስጥ በመግለጫው እንዳሉት ከህግ አግባብ ውጭ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች ላይ በማተኮር አቤቱታዎች የሚደመጡ ይሆናል

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ሕዝባዊ አቤቱታ መቀበያ መድረክ በባሕር ዳር ከተማ ሊያካሂድ መኾኑን ገለጸ – Amhara Media Corporation (አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን)

ነጻነታቸውን ከሕግ አግባብ ውጭ እና በዘፈቀደ ተነፍገናል የሚሉ ሰዎችን አቤቱታ መቀበያ መድረክ በባሕርዳር ከተማ ሊያካሂድ መኾኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገልጿል

Ethiopian Human Rights Commission Areas of Work

Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is an independent federal state body established as per the Federal Constitution and reporting to the House of People’s Representatives as a national human rights institution with the mandate for promotion and protection of human rights.