• የኢሰመኮ የ2017 በጀት ዓመት የዘርፍ ሪፖርቶች…
  • ዐውደ ጥናት:- አድሎአዊ የዘር ልዩነቶችን ለማስወገድ የተደረገውን ዓለም አቀፍ ስምምነት አፈጻጸም የመከታተል…
  • Workishooppii Dhaabbilee Hawaasa Siivikii (DhHS) fi Tooftaa Gabaasaa…
  • Tababarka Ururada Bulshada Rayidka ah (CSOs) iyo Habka Qaranka ee Wa…
  • ዓለምለኸ ስምምዕ ኩሎም ዓይነታት ዘርኢ መሰረት ዝገበሩ ኣድልዎታት ምጥፋእ ዝምልከት ሃገራዊ ስርዓት ክትትልን…

The Latest


Workshop for CSOs and Ethiopia’s NMRF: Strengthening Follow-up and Reporting on the International Convention on the Elimination of All Forms of Racial Discrimination

The effective implementation of international human rights standards depends on the capacity of civil society and national mechanisms to facilitate rigorous monitoring and timely reporting

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፦ በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት፣ በናዳ እና በጎርፍ አደጋዎች ሳቢያ የደረሱ ጉዳቶችን በተመለከተ

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸው፣ የተጎጂዎችን ሰብአዊ መብቶች ያከበረ፣ የተቀናጀ እና አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ አሳስበዋል

የሴቶች በፖለቲካ እና ሕዝብ ነክ ሕይወት ውስጥ የመሳተፍ መብት

ይህን ስምምነት የተቀበሉ ሀገራት ሴቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ እና ሕዝብ ነክ ሕይወት ውስጥ የተሟላ ተሳትፎ እንዳይኖራቸው የሚያሰናክል ልዩነትን ለማጥፋት ተገቢ እርምጃዎችን ሁሉ ይወስዳሉ

Women’s Right to Participate in Public and Political Life

States Parties shall take all appropriate measures to eliminate discrimination against women in the political and public life of the country

የኢሰመኮ ተሳትፎ በሀገራዊ ምክክር መድረክ፦ “የዳኝነትና የዴሞክራሲ ተቋማት እመርታ ለተሳካ ሀገረ መንግሥት ግንባታ”

ኢሰመኮ የዳኝነት እና የዴሞክራሲ ተቋማት ሰብአዊ መብቶችን ማእከል ያደረጉ አገልግሎቶችን በመስጠት ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን በመፍጠር ሂደት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ጥሪ አቅርቧል

Waltajjii marii biyyoolessaa irratti hirmaannaa KMNI: “Gahee Hirmannaa Qaamolee Abbaa Seerummaa fi Dimookiraasii Milkaa’ina Ijaarsa Mootummaa Biyyaaf”

Koomishiiniin Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa Qaamoleen Abbaa Seerummaa fi dimokiraasii tajaajila mirgoota namoomaa giddu galeessa godhate kennuudhaan Itoophiyaa mirgootni namoomaa aadaa itti ta’e uumuu keessatti gahee isaanii akka bahatan waamicha dhiyeesseera

Ka qaybgalka EHRC ee Madasha Wadatashiga Qaranka: ‘Horumarka Hay’adaha Garsoorka iyo Dimoqraadiyadda ee Dhismaha Dawladnimo Guul Leh’

EHRC ayaa ugu baaqday hay’adaha caddaaladda iyo dimuqraadiyadda inay qaataan doorkooda geeddi-socodka abuurista Itoobiya oo xuquuqda insaanka ay ka yihiin dhaqan, iyagoo bixinaya adeegyo saldhiggoodu yahay xuquuqda aadanaha

ተሳትፎ ኮሰመኢ ኣብ መድረኽ ሃገራዊ ምኽክር፦ “ዘንፀባርቕ ዕቤት ትካላት ዳይነትን ዲሞክራሲን ንዝተሳኽዐ ህንፀት ሃገረ-መንግስቲ”

ኮሰመኢ፦ ትካላት ዳይነትን ዲሞክራሲን ሰብኣዊ መሰላት ማእኸል ዝገበሩ ግልጋሎታት ብምሃብ፣ ሰብኣዊ መሰላት ባህሊ ዝኾኑላ ኢትዮጵያ ኣብ ምፍጣር ግደኦም ክዋፅኡ ፃውዒት ኣቕሪቡ

EHRC’s Participation in a National Dialogue Forum: “The Advancement of Judicial and Democratic Institutions for a Successful Nation-Building”

EHRC called upon judicial and democratic institutions to contribute to a human rights culture in Ethiopia by ensuring the provision of human rights-centered services

አማራ፦ በአካል ጉዳተኞች የሥራና ቅጥር መብቶች ላይ በሚፈጸሙ ስልታዊ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት

የአካል ጉዳተኞች የሥራ መብት እንዲከበር ጠንካራ የሕግ ማዕቀፍ ያስፈልጋል
5th Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት (ከሰኔ 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2017 ዓ.ም.)
Executive Summary: Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (from June 2024 to June 2025)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ ከ1300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ከግጭትና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ የንጹሃን ሕይወት አደጋ ላይ መውደቁን ኢሰመኮ ተናገረ – ሸገር ኤፍ ኤም 102.1

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች ከተቀሰቀሰው ግጭት ጋር በተያያዘ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን እየተከታተለ መሆኑን በመግለጫው ተናግሯል

ነዋሪዎች ከአላማጣ ከተማ እና ሌሎች አካባቢዎች እየተፈናቀሉ መሆኑን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት ለነዋሪዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ