• ካሜሩን፡ ኢሰመኮ 16ኛውን የአፍሪካ ብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ተቋማት ትስስር (NANHRI) ጉባኤ እንዲያስተ…
  • Komishiiniin Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa (KMNI) yaa’ii NANHARI wagg…
  • EHRC oo ka qaybgashay Shir-weynaha 15-aad ee NANHRI, loo doortay mar…
  • ኮሰመኢ ኣብ በቢ-ክልተ ዓመት ዝካየድ መበል 15 ዋዕላ መርበብ ሃገራዊ ትካላት ሰብኣዊ መሰላት ኣፍሪቃ (NA…
  • EHRC participates in the 15th Biennial Conference of NANHRI, elected…

The Latest


ሰብአዊ መብቶችን ማስፋፋት፦ በ2018 በጀት ዓመት 2ኛ ሩብ ዓመት የተሰጡ ስልጠናዎች

በሰብአዊ መብቶች ተኮር አሠራር፣ በሽግግር ፍትሕ፣ በአረጋውያን መብቶች እና በተጠርጣሪዎች መብቶች ላይ ያተኮሩ ስልጠናዎች ለተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተሰጥተዋል

EHRC Briefed the UN Committee on the Rights of the Child (CRC) Ethiopia Country Taskforce

The briefing contributed to the constructive dialogue between the Committee and the Ethiopian Delegation

የሃይማኖት ነጻነት

ማንኛውም ሰው የማሰብ፣ የኅሊና እና የሃይማኖት ነጻነት አለው

Freedom of Religion

Everyone has the right to freedom of thought, conscience and religion

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች ከግጭትና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ ያጋጠሙ የሰብአዊ መብቶች ሥጋቶችን በተመለከተ

በግጭቱ ተሳታፊ የሆኑ ሁሉም አካላት ችግሩን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ እና ልዩነቶችን በሕግ መሠረት በምክክርና በመግባባት ለመፍታት እንዲሠሩ ኢሰመኮ ያሳስባል

Human rights concerns related to the conflict and military movements in some areas bordering the Tigray, Amhara, and Afar regions

EHRC urges all parties involved in the conflict to refrain from actions that exacerbate the situation and to resolve differences through consultation and mutual understanding, in accordance with the law

Bakkeewwan Naannoowwan Tigiraay, Amhaaraa fi Affaar itti wal daangessan tokko tokkorratti sochiiwwan walitti bu’iinsaa fi waraanaa wajjiin wolqabatee sodaa balaa mirgoota Namoomaa mudatan ilaalchisee

Qaamoleen waldhabdee keessaatti hirmaannaa qaban hundi gochoota rakkoolee hammeessan irraa akka of qusatanii fi garaagarummaa qaban bu’uuruma seeraatiin marii fi wal-hubannoodhaan akka furan KMNI akeekkachiise

የኢሰመኮ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና ውይይት

ኢሰመኮ ከፌዴራል እና ከክልል መንግሥታት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ያደረጋቸው ተከታታይ ውይይቶች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃን በማጠናከር እና ጥሰቶችን በመከላከል ረገድ አበረታች ውጤቶችን አስገኝተዋል

አማራ፡ በክልሉ በሚገኙ 5 ማረሚያ ቤቶች የታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የተካሄደ ውይይት

በክልሉ ያለውን የታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል በትኩረትና በቅንጅት መሥራት ያስፈልጋል

EHRC Hosts German Bundestag Delegation for High-Level Human Rights Dialogue

Discussions focused on the human rights situation in Ethiopia, institutional independence, and strengthening bilateral cooperation
5th Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት (ከሰኔ 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2017 ዓ.ም.)
Executive Summary: Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (from June 2024 to June 2025)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ከግጭትና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ የንጹሃን ሕይወት አደጋ ላይ መውደቁን ኢሰመኮ ተናገረ – ሸገር ኤፍ ኤም 102.1

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች ከተቀሰቀሰው ግጭት ጋር በተያያዘ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን እየተከታተለ መሆኑን በመግለጫው ተናግሯል

ነዋሪዎች ከአላማጣ ከተማ እና ሌሎች አካባቢዎች እየተፈናቀሉ መሆኑን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት ለነዋሪዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር አዋሳኝ አካባቢዎች ግጭቶች መካሄዳቸውን ኢሰመኮ አረጋገጠ – BBC News አማርኛ

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ካለፈው ሳምንት እሑድ ዕለት ጀምሮ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች መካከል በሚገኙ “አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች” ግጭቶች መቀስቀሳቸውን ገለጸ