• የሴፍቲኔት አገልግሎት ተደራሽነት እና ጥራትን አስመልክቶ የተካሄደ የምክክር መድረክ…
  • Waltajjii Marii Dhaqqabamaa fi Qulqullina Tajaajila Seefti-Neetiirra…
  • Madal wadatashi oo laga yeeshay helitaanka iyo tayada adeegga Seefte…
  • ብዛዕባ ተበፃሕነትን ፅፈትን ግልጋሎት ሴፍቲኔት ብዝምልከት ዝተኻየደ መድረኽ ምይይጥ…
  • Consultation on the Accessibility and Quality of the Safety Net Prog…

The Latest


የኢሰመኮ የ2017 በጀት ዓመት የዘርፍ ሪፖርቶች

የፖሊሲ፣ የሕግና የአሠራር ማሻሻያ እርምጃዎችን ተግባራዊ በማድረግ በኢሰመኮ የዘርፍ ሪፖርቶች የተመላከቱ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮችን እልባት መስጠት ይገባል

ዐውደ ጥናት:- አድሎአዊ የዘር ልዩነቶችን ለማስወገድ የተደረገውን ዓለም አቀፍ ስምምነት አፈጻጸም የመከታተል እና ሪፖርት የማድረግ ዐቅምን ማጠናከር

የዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ስምምነቶች ውጤታማ አተገባበር የሚወሰነው የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች እና ብሔራዊ ተቋማት ባላቸው ጥብቅ ክትትል የማድረግ እና ወቅታዊ ሪፖርት የማቅረብ ዐቅም ላይ ነው

Workishooppii Dhaabbilee Hawaasa Siivikii (DhHS) fi Tooftaa Gabaasaa fi Hordoffii Biyyoolessaa (TGHB) Itiyoophiyaa: Walii-Galtee Idil-Addunyaa Loogii Sanyummaa Hunda Dhabamsiisuu Irratti Gabaasaa fi Hordoffii Cimsuu

Sadarkaa Hojiirra oolmaa Mirgoota Namoomaa Idil-adunyaa bu’a-qabeessa dandeettii dhaabbilee Hawaasa Siivikii (DhHS) irratti hundaa’ee fi tooftaa biyyoolessaa hordoffii fi gabaasa cimaa yeroon dhiyaatu haala mijeessuu

Tababarka Ururada Bulshada Rayidka ah (CSOs) iyo Habka Qaranka ee Warbixinta iyo Dabagalka Itoobiya (NMRF): Xoojinta Dabagalka iyo Warbixinta ee Axdiga Caalamiga ah ee Ciribtirka Dhammaan Noocyada Midabtakoorka

Dhaqangelinta dhabta ah ee halbeegyada xuquuqda aadanaha ee caalamiga ah waxay ku xiran tahay awoodda bulshada rayidka ah iyo hababka qaranka si loo fududeeyo dabagal adag iyo warbixin xilliyeedka ah

ዓለምለኸ ስምምዕ ኩሎም ዓይነታት ዘርኢ መሰረት ዝገበሩ ኣድልዎታት ምጥፋእ ዝምልከት ሃገራዊ ስርዓት ክትትልን ሪፖርትን (NMRF) ንምጥንኻር ንትካላት ሲቪል ማሕበረሰብ ዝተዳለወ ዓውደ-መፅናዕቲ

ዓለምለኸ ስምምዓት ሰብኣዊ መሰላት ኣብ ተግባር ምውዓሎም ዝረጋገፅ፤ ትካላት ሲቪል ማሕበረስብን ሃገራዊ መስርሒታትን ኣብ ኣፈፃፅማ ሃገራዊ ስርዓት ክትትልን ሪፖርትን ብዝህልዎም ዓቕሚ እዩ

Workshop for CSOs and Ethiopia’s NMRF: Strengthening Follow-up and Reporting on the International Convention on the Elimination of All Forms of Racial Discrimination

The effective implementation of international human rights standards depends on the capacity of civil society and national mechanisms to facilitate rigorous monitoring and timely reporting

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፦ በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት፣ በናዳ እና በጎርፍ አደጋዎች ሳቢያ የደረሱ ጉዳቶችን በተመለከተ

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸው፣ የተጎጂዎችን ሰብአዊ መብቶች ያከበረ፣ የተቀናጀ እና አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ አሳስበዋል

የሴቶች በፖለቲካ እና ሕዝብ ነክ ሕይወት ውስጥ የመሳተፍ መብት

ይህን ስምምነት የተቀበሉ ሀገራት ሴቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ እና ሕዝብ ነክ ሕይወት ውስጥ የተሟላ ተሳትፎ እንዳይኖራቸው የሚያሰናክል ልዩነትን ለማጥፋት ተገቢ እርምጃዎችን ሁሉ ይወስዳሉ

Women’s Right to Participate in Public and Political Life

States Parties shall take all appropriate measures to eliminate discrimination against women in the political and public life of the country

የኢሰመኮ ተሳትፎ በሀገራዊ ምክክር መድረክ፦ “የዳኝነትና የዴሞክራሲ ተቋማት እመርታ ለተሳካ ሀገረ መንግሥት ግንባታ”

ኢሰመኮ የዳኝነት እና የዴሞክራሲ ተቋማት ሰብአዊ መብቶችን ማእከል ያደረጉ አገልግሎቶችን በመስጠት ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን በመፍጠር ሂደት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ጥሪ አቅርቧል
5th Annual Human Rights Film Festival
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት (ከሰኔ 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2017 ዓ.ም.)
Executive Summary: Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (from June 2024 to June 2025)
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe


EHRC on the News


ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ ከ1300 በላይ ሰዎችን ማስፈታቱን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ከግጭትና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎች ጋር በተያያዘ የንጹሃን ሕይወት አደጋ ላይ መውደቁን ኢሰመኮ ተናገረ – ሸገር ኤፍ ኤም 102.1

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች ከተቀሰቀሰው ግጭት ጋር በተያያዘ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን እየተከታተለ መሆኑን በመግለጫው ተናግሯል

ነዋሪዎች ከአላማጣ ከተማ እና ሌሎች አካባቢዎች እየተፈናቀሉ መሆኑን ኢሰመኮ ገለጸ – Ethiopia Insider

በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት ለነዋሪዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ