• በሕግና ፖሊሲ ቀረጻ እንዲሁም ትግበራ ሂደቶች ውጤታማ የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎ እንዲኖር ስለማስቻል…
  • Workshop on Strategic Litigation Before National Courts and Regional…
  • Engagement with international and development organisations pivotal …
  • በክልሉ የሚገኙ ታራሚዎችን ሰብአዊ መብቶች አጠባበቅ እና አያያዝ የበለጠ ለማሻሻል ልዩ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት…

The Latest


ኢሰመኮ በሶማሊ ክልል በወንጀል ፍትሕ ሥርዓት የሚያልፉ ሕፃናት የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል የለያቸውን ግኝቶችና ምክረ ሐሳቦች ለባለድርሻ አካላት አቀረበ

በወንጀል ፍትሕ ሥርዓት የሚያልፉ ሕፃናትን የሰብአዊ መብቶች አያያዝና ጥበቃ ለማሻሻል ሁሉን አቀፍ ቅንጅታዊ አሠራር ያስፈልጋል

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በኢሰመኮ አዲስ አበባ መሥሪያ ቤት የመስክ ጉብኝት አካሄደ

ጉብኝቱ የኮሚሽኑ ምክረ ሐሳቦች በአስፈጻሚው እንዲተገበሩ የምክር ቤቱን ተጨማሪ ድጋፍ ለማግኘት የሚረዳ ነው

የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን ሰብአዊ መብቶችን በተመለከተ በባሕርይ እና በማኅበራዊ ለውጥ ዙሪያ ለሚሠሩ አካላት የተሰጠ ስልጠና

በባሕርይ እና በማኅበራዊ ለውጥ ዙሪያ የሚሠሩ አካላት ብዝኃነትን ማዕከል በማድረግ የአረጋውያንን እና የአካል ጉዳተኞችን ሰብአዊ መብቶች በማስፋፋት ረገድ ጉልህ ሚና አላቸው

ኢሰመኮ በሀገር ውስጥ በሚደረግ የሴቶችና ሕፃናት መነገድ ላይ የሚወሰዱ ሕጋዊ እርምጃዎችን በተመለከተ ባከናወነው ክትትል የለያቸውን ግኝቶችና ምክረ ሐሳቦች ለባለድርሻ አካላት አቀረበ

በሀገር ውስጥ በሰዎች የመነገድ ተግባር በተለይም በሴቶችና ሕፃናት መነገድ ሰፊና ውስብስብ ችግር በመሆኑ ልዩ ትኩረት ይሻል

በአዲስ አበባ ከተማ የንግድ ቤቶችን ከማፍረስ ሂደት ጋር በተያያዘ አካል ጉዳተኞች ለኢሰመኮ ያቀረቡትን አቤቱታ በተመለከተ

የንግድ ቤቶችን የማፍረስ ሂደት ሕጋዊ ሥርዓትን መከተልና በተለይ በአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ሥነ-ልቦናዊ ቀውስ ከግንዛቤ በማስገባት መከናወን አለበት

ኢሰመኮ ለፖሊስ አባላት፣ ለወጣቶች፣ ለሲቪክ ማኅበራት እና ለመንግሥት አገልግሎት ሰጪ አካላት የሰጣቸው የሰብአዊ መብቶች ትምህርት ስልጠናዎች

ስልጠናዎቹ ሰብአዊ መብቶችን እና የሰብአዊ መብቶች እሴቶችን መሠረት በማድረግ የሰልጣኞችን ዕውቀት፣ ክህሎት እና አመለካከት ለመገንባት ያለሙ ናቸው

ኢሰመኮ የግል የጤና ተቋማት የፋይናንስ ተደራሽነት እና የጤና መብት አተገባበር ሁኔታን በተመለከተ ባከናወነው ክትትል ሪፖርት ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ አካሄደ

የጤና መብት በተሟላ መልኩ እንዲተገበር የመንግሥት እና የሚመለከታቸው አካላትን ትብብር ይጠይቃል

የኢሰመኮ ሶስተኛው ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በቅርብ ቀን

በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት እና በሕይወት የመኖር መብቶች:- የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ዓመታዊ ፊልም ፌስቲቫል ሶስተኛ ዙር በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ከተሞች ይካሄዳል

የ3ኛው ሀገር አቀፍ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የምስለ ችሎት (Moot Court) ውድድር የመጀመሪያ ምዕራፍ ማጣሪያ ተጠናቀቀ

በክልል ውድድሮች ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ስምንት ትምህርት ቤቶች ከግንቦት 12 እስከ 19 ቀን 2015 ዓ.ም. በሚካሄደው ሀገራዊ ውድድር ተሳታፊ ይሆናሉ

2023 AU/NANHRI Policy Dialogue: “Championing A Human Rights Based Approach in the Implementation of the AfCFTA: The Role of NHRIs and Key Stakeholders”

NHRIs have a crucial role to play in supporting human rights integration in AfCFTA and in monitoring its impact on human rights

በወንጀል ፍትሕ ሥርዓት ውስጥ ለሚያልፉ ሰዎች የሚሰጠው ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎትን ማሻሻል

ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት በዘላቂነት፣ በጥራት እና ተደራሽ በሆነ መልኩ እንዲሰጥ የባለድርሻ አካላት በመናበብ መሥራት የጎላ አስተዋጽዖ አለው

የሰመራ አካል ጉዳተኞች ተሐድሶ አገልግሎት ማእከልን ሥራ ለማስጀመር የተቀናጀ ተሳትፎ ይጠይቃል

የተሐድሶ አገልግሎት ለአካል ጉዳተኞች የሚደረግ እርዳታ ወይም ድጋፍ ሳይሆን ሰብአዊ መብት ነው

ሴቶችና ሕፃናት በወንጀል ፍትሕ ሥርዓቱ ውስጥ የሚያጋጥሟቸውን ተጨማሪ የመብቶች ጥሰት ለመከላከል ከፍትሕና ባለድርሻ አካላት ጋር የተደረገ ውይይት

በፍትሕ ሥርዓቱ ውስጥ የጥቃት ተጎጂ ሴቶችና ሕፃናት ሰብአዊ መብቶች አያያዝን ለማሻሻል የፍትሕ አካላት አሠራሮቻቸውን መፈተሽ ይኖርባቸዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት
An overview of our monitoring & investigation products (Sep. 2021 – Apr. 2023)
An overview of our monitoring & investigation products (Sep. 2021 – Apr. 2023)
2021/22 Activity Report
2021/22 Activity Report
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe
Stay on top of news, reports, events, jobs and more! #KeepWordSafe

EHRC on the News


በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚማሩ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች የተለያየ የሰብአዊ መብት ጥሰት እንደሚፈፀምባቸው ጥናት አሳየ – Sheger FM 102.1

ተማሪዎቹ አገልግሎት በሚያገኙባቸው ቢሮዎች ፣ በትምህርት እና መልዕክት ማስተላለፊያ መንገዶች እና በሌሎች የመብት ጥሰት ይደርስባቸዋል ተብሏል

ኢሰመኮ በዩኒቨርሲቲዎች የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጉዳይ የሚመራበት የጽሑፍ ፖሊሲ አለመኖሩን አስታወቀ – Ethiopian Reporter

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኢትዮጵያ ውስጥ ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች በአምስቱ ላይ ባደረገው ክትትል፣ ሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ጉዳይ የሚመራበት የጽሑፍ ፖሊሲ እንደሌላቸው ማረጋገጡን አስታወቀ

በኢትዮጵያ የሰዎችን ደብዛ ማጥፋት መቆም እንዳለበት ኢሰመኮ አሳሰበ – VOA Amharic

በኢትዮጵያ፣ በመንግሥት አካል ወይም በአካሉ እውቅና የሰዎችን ደብዛ የማጥፋት ድርጊት መጨመሩን ያስታወቀው ኢሰመኮ፣ በአፋጣኝ መቆም እንዳለበት አሳሰበ

Ethiopian Human Rights Commission Areas of Work

Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) is an independent federal state body established as per the Federal Constitution and reporting to the House of People’s Representatives as a national human rights institution with the mandate for promotion and protection of human rights.