Skip to content
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • ስለ እኛ
    • ስለ ተቋማችን
    • ስለ ባልደረቦቻችን
    • ከእኛ ጋር ለመስራት
    • አግኙን
  • ክልሎች
        • ክልሎች

          ኢሰመኮ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ማስከበርና መጠበቅ ኃላፊነት የተሰጠው ራሱን የቻለ የፌዴራል ተቋም ነው።

        • አዲስ አበባ
        • አፋር
        • አማራ
        • ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ
        • ኦሮሚያ
        • ደቡብ ክልል
        • ሶማሌ
  • የስራ ዘርፎች
        • የስራ ዘርፎች

          እኛ በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብቶችን የማስፋፋት እና የማስጠበቅ ኃላፊነት የተሰጠን ገለልተኛ ብሔራዊ የሰብዓዊ መብቶች ተቋም ነን
        • የኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ መብቶች
        • የሲቪልና ፖለቲካ መብቶች
        • የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች፣ የስደተኞችና ፍልሰተኞች መብቶች
        • የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋዊያን መብቶች
        • የሰብአዊ መብቶች ትምህርት
        • የሰብአዊ መብቶች ክትትል እና ምርመራ
        • የሴቶች እና ሕጻናት መብቶች
  • ጋዜጣዊ መግለጫ
  • ሪፖርት
  • ሚዲያ
    • ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን
    • የኢሰመኮ ቪዲዮዎች
    • የኢሰመኮ ጽሑፎች
  • ተጨማሪ መረጃዎች
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

የኢሰመኮ የኪነ-ጥበብና የሥነ ጥበብ አማካሪ ቡድን ለማቋቋም የሚረዳ ውይይት ተካሄደ

February 16, 2022August 28, 2023 Event Update, ስብሰባዎች እና ሌሎች ዝግጅቶች

ኮሚሽኑ ዓላማውን ለማስፈጸም ከሚሰራቸው ሰብአዊ መብቶችን የማስተማር እና የማስፋፋት ስራ ውጤታማ እንዲሆን ከተለያዩ መንግስታዊ እና መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት ጋር በአጋርነት የሚሰራ ሲሆን፣ ከሀገራዊ የኪነጥበብና የሥነ ጥበብ ባለሞያዎችና ማኅበራት ጋር የሚያደርገውን ትብብር በተመሳሳይ መልኩ እኩል ክብደት የሚሰጠው ነው

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Print

የካቲት 9 ቀን 2014 ዓ.ም. ደራሲያን፣ ፊልም ዳይሬክተሮች፣ የኪነጥበብና የሥነ ጥበብ ዘርፍ መምኅራን፣ የዜማና የግጥም ደራሲያን እንዲሁም የተለያዩ የኪነጥበብ ዝግጅቶች አስተባባሪዎችና የማኅበራት ተወካዮች የተገኙበትን እና በኢሰመኮ ዋና መስሪያ ቤት የተካሄደውን ይህን ስብሰባ ዓላማ ሲያስረዱ፣ የአጋርነት ስራ ክፍል ዳይሬክተር ሃና አንዳርጋቸው “በዋነኛነት የኪነጥበብ ቡድኑን አስፈላጊነት ማስተዋወቅና ባለሞያዎች ከኮሚሽኑ ጋር ለመስራት የሚያስችላቸውን ማዕቀፍ ለመዘርጋት የሚያስችል ግብዓት ለመቀበል” መሆኑን ገልጸዋል።  

የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ በበኩላቸው ኪነጥበብና ሥነ ጥበብ በባሕሪው ስለ መልካም ሥነ ምግባር እና ስለሰብአዊነት በማስተማር ረገድ የሚጫወተውን ሚና አስታውሰው፣ ኮሚሽኑም ይህንን ተገንዝቦ ሁሉንም የኪነጥበብ ዘርፎች ያካተተ የአማካሪ ቡድን ለማቋቋም እንደወሰነ አስረድተዋል። በተጨማሪም ኅዳር ወር 2014 ዓ.ም. በተመሳሳይ መልኩ ከበርካታ የኪነጥበብ ባለሞያዎች ጋር ባደረገው ውይይት ባለሞያዎቹ ኮሚሽኑን በበለጠ ሊያግዙ የሚችሉበት ይፋዊ ማዕቀፍ እንደሚያስፈልግ መወሰኑና፣ በታኅሣሥ ወር 2014 ዓ.ም. በኢሰመኮ አዘጋጅነት የተካሄደው የመጀመሪያው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫልም የዚህ ትብብር አንዱ ውጤት መሆኑ ተገልጿል።  

ይህ የመጀመሪያ ዙር ውይይት ኢሰመኮ ለዚሁ ዓላማ ያሰበውን የኪነ ጥበብ እና የሥነ ጥበብ አማካሪ ቡድን ኃላፊነትና ተግባራት የሚገልጽ ረቂቅ ቢጋር (Terms of Reference) ላይ ተወያይቷል። ስብሰባውን የተካፈሉት ባለሞያዎች ኮሚሽኑ ያለበትን ሀገራዊ ኃላፊነት ለመወጣት የኪነጥበብ እና የሥነ ጥበብ ባለሞያዎችን ለማሳተፍ ማቀዱ ተገቢና የሚመሰገን እንደሆነና በዚህ ውይይት የተጀመረውን ሂደት እንደሚደግፉት ገልጸው፣ በተዘጋጀው ረቂቅ ላይ በርካታ ገንቢ አስተያየቶች ሰጥተዋል።

Related posts

February 25, 2022February 12, 2023 Event Update
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን አስመልክቶ የተለያዩ የመንግስት ተቋማት ሥልጣንና ኃላፊነት መለየት እና ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር
January 26, 2022August 28, 2023 Event Update
ኢሰመኮ በኦሮሚያ ክልል በተጠርጣሪዎች እና በታራሚዎች አያያዝ ላይ ከተለያዩ ተቋማት ከተውጣጡ አመራሮች ጋር ያደረገው ውይይት በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ
November 30, 2021October 3, 2023 1st Film Festival
ኢሰመኮ እና ኢሰመድህ በኅዳር እና በታኅሣሥ ወራት 2014 ዓ.ም. ታስበው የሚውሉ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀናትን በተለያዩ ዝግጅቶች ያከብራሉ
October 17, 2023October 20, 2023 Event Update
ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ተደራሽነት እና ጥራትን አስመልክቶ የተካሄደ የባለሙያዎች ውይይት

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup
Facebook Like us on FacebookXFollow us on XYouTube Follow us on YouTubeLinkedin Follow us on LinkedinWhatsApp WhatsAppTikTok TikTokTelegram TelegramInstagram InstagramFlicker Flickr

Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org


The contents of this website, excepting third party content for which the Commission bears no responsibility,
may be freely used and copied for educational and other non-commercial purposes, provided that any such reproduction is accompanied by an acknowledgement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). Source of images used in the content of this website: EHRC Media and Communications Department Archive and Creative Common License.

This website is managed by the Media and Communications team of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC).

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in .

Scroll to top
  • የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)
  • ስለ እኛ
    • ስለ ተቋማችን
    • ስለ ባልደረቦቻችን
    • ከእኛ ጋር ለመስራት
    • አግኙን
  • ክልሎች
    • አዲስ አበባ
    • አፋር
    • አማራ
    • ቤኒሻንጉል-ጉሙዝ
    • ሶማሌ
    • ደቡብ ክልል
    • ኦሮሚያ
  • የስራ ዘርፎች
    • የኢኮኖሚ፣ ማኅበራዊ እና ባሕላዊ መብቶች
    • የሲቪልና ፖለቲካ መብቶች
    • የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች፣ የስደተኞችና ፍልሰተኞች መብቶች
    • የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋዊያን መብቶች
    • የሴቶች እና ሕጻናት መብቶች
    • የሰብአዊ መብቶች ክትትል እና ምርመራ
    • የሰብአዊ መብቶች ትምህርት
  • ጋዜጣዊ መግለጫ
  • ሪፖርት
  • ሚዲያ
    • ኢሰመኮ በመገናኛ ብዙኃን
    • የኢሰመኮ ቪዲዮዎች
    • የኢሰመኮ ጽሑፎች
  • ተጨማሪ መረጃዎች
  • አማርኛ
  • English
  • English
  • English
  • English
Facebook XYouTube Linkedin Flicker TikTok Instagram WhatsApp Telegram
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.