በግጭቶች የተጎዱ ሰዎችና አካባቢዎችንም መልሶ ለመጠገን እና ለማቋቋም በቂ የሰብአዊ እርዳታ አቅርቦት ያስፈልጋል
በደቡብ ክልል “የበዙ” ያላቸው የመብቶች ጥሰቶች መፈፀማቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ። ጥሰቶቹ የሚፈፀሙት ከወሰን እና ከማንነት ጥያቄዎች ጋር በተያያዙ ምክንያቶችና ከህግ ክፍተትና አሠራር ግድፈት የተነሳ መሆኑን ኮሚሽኑ ገልጿል
የአረጋውያን እና የአካል ጉዳተኞች መብቶችን ተግባራዊነት ለማረጋገጥ የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶች ላይ በአትኩሮት መሥራት ከሁሉም ባለድርሻ አካላት የሚጠበቅ ኃላፊነት ነው
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል በጤና ተቋም የተፈጸመ አካል ጉዳተኝነትን መሰረት ያደረገ መድሎ ምርመራ በማፋጠን ድርጊቱን የፈጸሙ ግለሰቦች በሕግ ሊጠየቁና ተበዳዮች ተገቢውን ፍትሕ እና ካሳ ሊያገኙ ይገባል
Following the redeployment of the Ethiopian National Defence Forces from the area on October 31st, 2020, a series of conflicts recurred in Southern Nations, Nationalities and Peoples Region’s (SNNPR) Konso Zone and surrounding areas of Ale Woreda, Segen Area Kebeles, Buniti Kebele of Amaro Woreda from November 10th to November 20th, 2020 and from November...
ጥቅምት 21 ቀን 2013 ዓ.ም. ኮንሶ ዞን አካባቢ የሚገኘው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አካባቢውን ለቅቆ መውጣቱን ተከትሎ፣ከኅዳር 1 እስከ ኅዳር 11 ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ በአሌ፣ በኮንሶ ዞን በሰገን ዙሪያ ወረዳ ውስጥ በሚገኙ ቀበሌዎች፣ በአማሮ ወረዳ ቡኒቲ ቀበሌ፣ እንዲሁም ከኅዳር 6 እስከ ኅዳር 8 ቀን 2013 ዓ.ም. በደራሼ ወረዳ ጋቶ ቀበሌ ተከታታይ ግጭቶች ዳግም ተከስተዋል። የደቡብ...
Appointments in line with recently amended EHRC establishment Proclamation No. 1224/2020, followed public nomination process through independent nomination committee which included the participation of civil society representatives
EHRC calls for nationwide policies and efforts of recovery and rehabilitation of post-conflict areas to be child-centred
Civilian casualties reported; federal, regional authorities urged to take urgent, appropriate response
On International Zero Tolerance Against Female Genital Mutilation Day, EHRC calls for implementation of plans to eliminate harmful traditions, violence against women, girls