Annual Ethiopia Human Rights Situation Report (June 2024 – June 2025)
Annual Ethiopia Human Rights Situation Report
ከሰኔ 2016 እስከ ሰኔ 2017
የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት
related documents
ተዛማጅ ሰነዶች
ከሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍነውና ለአራተኛ በጀት ዓመት በዚህ መልኩ ተጠናቅሮ ይፋ የተደረገው ይህ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዓመታዊ ሪፖርት ኮሚሽኑ ባደራጃቸው ልዩ ልዩ የሥራ ክፍሎች እና የከተማ ጽሕፈት ቤቶች አማካኝነት በተሰበሰበ መረጃ መሠረት ሀገራዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን ጠቅለል ባለ መልኩ የሚዳስስ ነው።
Comprehensive Sections of the Annual Human Rights Situation Report
የሪፖርቱ ምዕራፎች በተናጠል
“በሪፖርቱ በተሸፈነው ጊዜ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ በርካታ አሳሳቢ የሆኑ ጉዳዮች ለመከሰታቸው እና ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት ዋና ምክንያት የሆነውን በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የተከሰቱ የትጥቅ ግጭቶች እና የጸጥታ መደፍረሶች በሰላማዊ መንገድ መፍታት ብቸኛው አማራጭ ነው።”
Human rights overview (2024 – 2025)