It is possible to build an independent and accountable justice system by establishing robust institutional partnerships and conducting sustained awareness-raising initiatives
ጠንካራ ተቋማዊ አጋርነትን በመመሥረት እና ቀጣይነት ያለው የግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎችን በመሥራት፣ ነጻ እና ተጠያቂነት የሰፈነበት የፍትሕ ሥርዓት መገንባት ይቻላል
Walta’iinsa dhaabbilee cimaa hundeessuudhaan, hojii hubannoo uumuu itti fufiinsan hojjachuudhaan sirna haqaa walabaa fi itti gaafatamummaa qabu ijaaruun ni danda’ama
Ayadoo la aasaasayo iskaashi hay'addeed oo xooggan iyo fulinta hawlo wacyigelineed oo joogto ah, waxaa suurtagal ah in la dhiso nidaam cadaaladeed oo madaxbannaan isla markaana leh isla-xisaabtan
ፅኑዕ ትካላዊ ምትሕብባር ብምምስራትን ቐፃልነት ዘለዎ ግንዛበ መዕበዪ ስራሕቲ ብምስራሕ፣ ዘይሻራዊን ተሓታትነት ዝተረጋገፀሉን ስርዓት ፍትሒ ምህናፅ ይክኣል እዩ
መልካም እመርታዎችን በማስቀጠቅል እና ጉድለቶችን በመሙላት አበረታች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማጠናከር ተቀራርቦ መሥራት ያስፈልጋል
“ለተፈናቃዮች ድጋፍ ሊደረግና ዘላቂ መፍትሔ ሊቀመጥ ይገባል” – የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን
ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በቂ ሰብአዊ ድጋፍና መሠረታዊ አገልግሎት እንዲሁም የዘላቂ መፍትሔ አማራጮችን ማቅረብ እና ማፈላለግ የባለድርሻ አካላትን ትኩረት ይጠይቃል
በክትትሉ የተለዩ አሳሳቢና መሻሻል ያለባቸው ጉዳዮችን ለማረም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት እና በኃላፊነት ሊሠሩ ይገባል
የሴት ልጅ ግርዛት በሴቶች እና በሴት ሕፃናት ላይ የሚያስከትለው ተደራራቢ የመብቶች ጥሰት እና ጉዳት አሳሳቢ በመሆኑ የመንግሥትን እና የሌሎች ባለድርሻ አካላትን ትኩረት ይሻል