የአካል ጉዳተኞች የተደራሽነት መብት ሲባል ምን ማለት ነው?ለአካል ጉዳተኞች የተደራሽነት መብት ዕውቅና የሚሰጡ ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? የተደራሽነት መብት አላባዎች (elements of accessibility) ምን ምን ናቸው? ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ሊወሰዱ የሚገባቸው እርምጃዎች ምንድን ናቸው?
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ሰብአዊ መብቶች አንዱ የትኩረት አቅጣጫ በማድረግ ላለፉት 5 ዓመታት ወቅታዊ እና ቀጣይነት ያላቸው የሰብአዊ መብቶች ክትትል እና ምርመራ፣ የግንዛቤ ማሳደግ እንዲሁም የውትወታ ሥራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል። ይህ የኢሰመኮ አራተኛው በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ያተኮረ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ሲሆን፣ ከሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ያዘጋጀው ይህ 3ኛው የአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ከሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም. ድረስ ያለውን ጊዜ ይሸፍናል። ኢሰመኮ ሐምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም. 4ኛውን የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ይፋ ያደረገ ሲሆን፣ ይህ የዘርፍ ሪፖርት በተለይም የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን ሰብአዊ...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መብቶች የሥራ ክፍል የተለያዩ ክትትሎች፣ ምርመራዎች፣ ጥናት እና ምርምሮች፣ የውትወታ ሥራዎች እና የምክክር መድረኮችን የሚያከናውን ሲሆን ይህ ሪፖርትም የተዘጋጀው ከእነዚህ ሥራዎች የተገኙ ግብአቶችን፣ አግባብነት ያላቸው ሰነዶችና ሌሎች የመረጃ/ማስረጃ ምንጮችን መሠረት በማድረግ ነው። ኢሰመኮ በሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው 4ኛው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ላይ...
ኢሰመኮ ለ4ኛ ጊዜ የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርትን ሐምሌ 28 ቀን 2017 ዓ.ም. ይፋ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ከሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2017 ዓ.ም. ያለውን የሴቶች እና የሕፃናት ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ በዝርዝር አቅርቧል፡፡ ሪፖርቱ ኢሰመኮ በበጀት ዓመቱ ካከናወናቸው የምርመራ፣ ክትትል እና ሌሎች የውትወታ ሥራዎች በመነሳት በሴቶች እና በሕፃናት...
ሕፃናት የሚባሉት እነማን ናቸው? የሽግግር ፍትሕ ሂደት እና የሕፃናት መብቶች ግንኙነት ምንድን ነው? በሽግግር ፍትሕ ሂደት ለሕፃናት መብቶች ሊደረግ የሚገባውን ጥበቃ የሚደነግጉ የሰብአዊ መብቶች ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? የሕፃናትን መብቶች ያከበረ የሽግግር ፍትሕ ሂደትን ለማረጋገጥ ምን እርምጃዎችን መውሰድ ይገባል?
Statement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) during the 85th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights 21 – 30 October 2025 Banjul, The Gambia
Statement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) during the 85th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights 21 – 30 October 2025 Banjul, The Gambia
Statement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) during the 85th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights 21 – 30 October 2025 Banjul, The Gambia
Statement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) during the 85th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights 21 – 30 October 2025 Banjul, The Gambia