Ethiopian Human Rights Commission’s Strategic Plan for the period 2026–2030 (EHRC Strategy 2030) provides a five-year roadmap that translates EHRC’s mandate into clear strategic priorities, outcomes, and implementation pathways. It aligns the Commission’s current institutional position with its desired future state by defining a shared vision, strategic objectives, and performance framework to guide decision-making, resource...
This publication provides a concise overview of the EHRC’s Strategic Plan 2026–2030. It summarizes the Commission’s vision, priorities, and approach to advancing the protection and promotion of human rights in Ethiopia during the strategic period. Click here for the Amharic abridged version (አማርኛ አጭር ዕትም) Click here for the full version of the Strategic Plan
ይህ ኅትመት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የ2019–2023 ዓ.ም. ስትራቴጂክ ዕቅድን አጠር ባለ መልኩ ያቀርባል። እንዲሁም ኮሚሽኑ በስትራቴጂክ ዘመኑ በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶችን ጥበቃንና ማስፋፋትን ለማጠናከር የሰነቀውን ራዕይና ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ጉዳዮችና አካሄድ በአጭሩ ያስቀምጣል። አጭር ዕትሙን በእንግሊዝኛ ለማግኘት እዚህ ይጫኑ (English – Abridged) ሙሉ ስትራቴጂክ ዕቅዱን ለማግኘት እዚህ ይጫኑ (English)
በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት ምንድነው? በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት በዓለም አቀፍ፣ አህጉራዊ እና ሀገራዊ የሕግ ማዕቀፎች የተሰጠው ጥበቃ ምን ይመስላል? በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት ዋና ዋና ይዘቶች ምን ምን ናቸው? በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብትን አስመልክቶ የመንግሥት ግዴታዎች ምንድን ናቸው?
What is Podoconiosis? What are the human rights impacts of Podoconiosis? What is the situation in Ethiopia?
አልቢኒዝም ምንድን ነው? አልቢኒዝም ያለባቸው ሰዎች የሚያጋጥሟቸው ተግዳሮቶች ምንድን ናቸው? አልቢኒዝም ያለባቸው ሰዎች ለሚያጋጥማቸው የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ጥበቃ የሚያደርጉ የሕግ ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? አልቢኒዝም ያለባቸውን ሰዎች መብቶች በተሟላ ሁኔታ ለማረጋገጥ ሊወሰዱ የሚገባቸው እርምጃዎች ምንድን ናቸው?
The objective of EHRC’s human rights monitoring during elections is to assess the extent to which human rights are respected throughout the electoral process; to promote timely remedial measures where violations occur; and to document good practices and challenges identified during the process, with a view to strengthening the protection of human rights in future...
ኢሰመኮ በምርጫ ወቅት የሚያከናውነው የሰብአዊ መብቶች ክትትል ዓላማ በምርጫ ሂደት ያለውን የሰብአዊ መብቶች አጠባበቅ ሁኔታ መገምገም፣ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ሲፈጸሙ ፈጣን የእርምት እርምጃ እንዲወሰድ ማድረግ እንዲሁም በሂደቱ የሚስተዋሉ መልካም ተሞክሮዎች እና ተግዳሮቶችን በመሰነድ ወደፊት በሚደረጉ ምርጫዎች የተሻለ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ባህል እንዲጎለብት አስተዋጽዖ ማድረግ ነው። ለዚሁ ሲባል ኢሰመኮ 7ኛው ዙር ጠቅላላ ምርጫ ለሚያከናውነው የክትትል እና...
የአካል ጉዳተኞች የተደራሽነት መብት ሲባል ምን ማለት ነው?ለአካል ጉዳተኞች የተደራሽነት መብት ዕውቅና የሚሰጡ ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? የተደራሽነት መብት አላባዎች (elements of accessibility) ምን ምን ናቸው? ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ሊወሰዱ የሚገባቸው እርምጃዎች ምንድን ናቸው?
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ሰብአዊ መብቶች አንዱ የትኩረት አቅጣጫ በማድረግ ላለፉት 5 ዓመታት ወቅታዊ እና ቀጣይነት ያላቸው የሰብአዊ መብቶች ክትትል እና ምርመራ፣ የግንዛቤ ማሳደግ እንዲሁም የውትወታ ሥራዎችን ሲያከናውን ቆይቷል። ይህ የኢሰመኮ አራተኛው በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ላይ ያተኮረ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ሲሆን፣ ከሐምሌ ወር 2016 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር...