Disability rights and the rights of older persons are among the core priority areas the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) focuses on. Accordingly, the Commission has established a thematic department led by a thematic commissioner that works for the promotion, protection, and respect of the rights of older persons and persons with disabilities through various...
Ethiopian Human Rights Commission (Affiliate Status No. 18) AGENDA ITEM 5 Activity Report of the Special Rapporteur on Prisons, Conditions of Detention, and Policing in Africa Update on the human rights situation of detainees and prisoners in Ethiopia 77th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights 20 October – 09 November...
Ethiopian Human Rights Commission (Affiliate Status No. 18) AGENDA ITEM 5 Activity Report of the Working Group on the Rights of Older Persons and People with Disabilities in Africa Update on the human rights situation of older persons and persons with disabilities in Ethiopia 77th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’...
Ethiopian Human Rights Commission (Affiliate Status No. 18) AGENDA ITEM 5 Activity Report of the Working Group on Economic, Social and Cultural Rights in Africa Update on Economic, Social, and Cultural Rights in the Federal Democratic Republic of Ethiopia 77th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights 20 October – 09...
Statement of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) (Affiliate Status No. 18) AGENDA ITEM 3 Human Rights Situation in the Federal Democratic Republic of Ethiopia 77th Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights 20 October – 9 November 2023 Arusha, Tanzania
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሰኔ ወር 2014 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. ድረስ ያለውን ጊዜ የሚሸፍን ሁለተኛውን የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ባለ 60 ገጽ ሪፖርት ይፋ አድርጓል፡፡ ይህ ሁለተኛው የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሐምሌ 5 ቀን 2015 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ላይ በተጨማሪነት ኮሚሽኑ የተፈናቃዮች የሰብአዊ...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) ሁለተኛውን ዓመታዊ የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ሐምሌ 5 ቀን 2015 ዓ.ም. ለሕዝብ ይፋ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ ኮሚሽኑ ሪፖርቱን ይፋ ሲያደርግ፣ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች አያያዝን በተመለከተ በ2015 ዓ.ም. ኮሚሽኑ ባከናወናቸው የክትትልና የምርመራ ሥራዎች የለያቸውን አሳሳቢ ጉዳዮች ለማስተካከል የተሰጡ ምክረ ሐሳቦች ተፈጻሚ እንዲሆኑ እንዲሁም የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ውሳኔዎችን ከመስጠታቸው በፊት...
የ2016 ዓ.ም. የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል በሕይወት የመኖር መብት እና በቂ የሆነ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት ላይ የሚያተኩር ሲሆን፣ ኅዳር 30 ቀን የሚውለው የዘንድሮ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን ዓለም አቀፉን የሰብአዊ መብቶች መግለጫ 75ኛ ዓመት የሚታሰብበት ዝግጅት በመሆኑ ልዩ ያደርገዋል።
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) and the Office of the United Nations High Commissioner for Human Rights (OHCHR) have continued to advocate and support efforts towards the adoption and implementation of a genuine, participatory, inclusive, contextualized, and in line with international human rights standards transitional justice (TJ) policy since the release of the EHRC/OHCHR...
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አዘጋጅነት ከ2014 ዓ.ም. ጀምሮ የሚካሄደው ይህ ዓመታዊ ፊልም ፌስቲቫል በእ.ኤ.አ. ታኅሣሥ 10 የሚውለውን ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብቶች ቀን የሚያስብ ነው። በተለያዩ የፊልም እና የኪነጥበብ ባለሞያዎች እገዛና ትብብር የሚዘጋጀው ይህ ፌስቲቫል፣ በሰዎች የዕለት ተለት ሕይወት ተጽዕኖ በሚያሳድሩ የሰብአዊ መብቶች ዙርያ የሚያጠነጥኑ አጫጭር ወይም ሙሉ (ፊቸር ፊልሞች)፣ ዘገባዎች ወይም ልብወለድ ይዘት ያላቸው...