Enhancing victims’ capacity and awareness key to ensuring human rights-compliant, victim-centred transitional justice
በክልሉ ለሚስተዋሉ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መነሻ የሆኑ ችግሮችን ሰላማዊ አማራጮች በመጠቀም መፍታት ያስፈልጋል
በኢትዮጵያ በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት የሚደርስ መፈናቀል እየተስፋፋ በመምጣቱ ይህን መሰል ሥጋት ያለባቸውን አካባቢዎች በመለየት እና በጉዳቱ ልክ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል በቂ ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ያስፈልጋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በማእከላዊ ኢትዮጵያ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች በተለይም ከአዳዲስ የክልል አደረጃጀቶችና መዋቅሮች መቋቋም ወይም ተያያዥ ውሳኔዎች ጋር በተያያዘ የሚነሱ የደመወዝ መዘግየትን እና ያለመከፈልን የተመለከቱ አቤቱታዎችን እና ጥቆማዎችን መነሻ በማድረግ የሰብአዊ መብቶች ምርመራ በማከናወን ታኅሣሥ 13 ቀን 2016 ዓ.ም. ሪፖርት (ከዚህ በኋላ “ዋናው የምርመራ ሪፖርት”) ይፋ ማድረጉ ይታወቃል። በዚሁ መሠረት፣ ከ2012 ዓ.ም....
አደጋውን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጠው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በዞኑ የደረሰው አደጋ በዜጎች ሕይወት ፣ በመኖሪያ ቤቶችና እና በስራ ቦታዎች ላይ ከፍተና ጉዳት ማድረሱን ገልቷል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን፣ በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም. ከረፋዱ 4፡00 ሰዓት አካባቢ የደረሰው የመሬት ናዳ አደጋን ተከትሎ በሰዎች ሕይወት ላይ፣ በመኖሪያዎቻቸው እና በመተዳደሪያዎቻቸው ላይ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ የሚደርሱት ጥቆማዎች እና ሪፖርቶች በእጅጉ አሳሳቢ ናቸው ብሏል
Women, children, older persons and persons with disabilities face heightened vulnerability during natural disasters
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን(ኢሰመኮ) በጎፋ ዞን ገዜ ወረዳ የደረሰው አሳሳቢ የተፈጥሮ አደጋ ያስከተለውን ሞት እና ጉዳት የሚመጣጠን የምግብ እና መሠረታዊ የሰብአዊ ድጋፍ በተቀናጀ እና በአፋጣኝ ሊቀርብ ይገባል ሲል አሳሰበ
ከረፋዱ 4 ሰዓት አካባቢ በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሉ የደረሰው የመሬት መናድ አደጋ የበርካቶችን ሕይወት መንጠቁን፤ በመኖሪያዎቻቸው እና መተዳደሪያዎቻቸው ላይም ጉዳት ማድረሱን ኢሰመኮ አመልክቷል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣ ጎፋ ዞን፣ በገዜ ጎፋ ወረዳ በኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ የደረሰው የመሬት ናዳ አደጋን ተከትሎ በሰዎች ሕይወት ላይ፣ በመኖሪያዎቻቸው እና በመተዳደሪያዎቻቸው ላይ የደረሰውን ጉዳት በተመለከተ የሚደርሱት ጥቆማዎች እና ሪፖርቶች በእጅጉ አሳሳቢ መሆናቸዉን አስታዉቋል