የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸው፣ የተጎጂዎችን ሰብአዊ መብቶች ያከበረ፣ የተቀናጀ እና አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ አሳስበዋል
Komishinarri Ol’aanaan Komishinii Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa (KMNI) miidhaa dhaqqabeef gadda isaanitti dhaagayame ibsanii, gargaarsi qindoominaa fi hatattamaa akkasumas deebiin mirgoota namoomaa miidhamtootaa kabaju akka itti kennamu yaadachiisaniiru
Madaxa Guddiga ee EHRC ayaa muujiyay sida uu uga xun yahay khasaaraha soo gaaray, waxaana uu ku baaqay jawaab-celin degdeg ah, isku-duwan, kana tarjumeysa ilaalinta xuquuqda insaanka ee dhibanayaasha
ዋና ኮሚሽነር ኮሰመኢ በቲ ዝበፀሐ ጉድኣት ዝተሰመዖም ሓዘን ብምግላፅ፤ በቲ ሓደጋ ንዝተፀለው ሰብኣዊ መሰላት ዘኽበረ፣ ዝተወደበን ህፁፅን ናይ ሓደጋ ጊዜ መፍትሒ ንክወሃብ ኣተሓሳሲቦም
EHRC’s Chief Commissioner expressed his sorrow over the damage and urged a coordinated, immediate and human rights-based response for victims
Enhancing victims’ capacity and awareness key to ensuring human rights-compliant, victim-centred transitional justice
በክልሉ ለሚስተዋሉ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች መነሻ የሆኑ ችግሮችን ሰላማዊ አማራጮች በመጠቀም መፍታት ያስፈልጋል
በኢትዮጵያ በተፈጥሮ አደጋዎች ምክንያት የሚደርስ መፈናቀል እየተስፋፋ በመምጣቱ ይህን መሰል ሥጋት ያለባቸውን አካባቢዎች በመለየት እና በጉዳቱ ልክ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል በቂ ቅድመ ዝግጅት ማድረግ ያስፈልጋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በማእከላዊ ኢትዮጵያ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች በተለይም ከአዳዲስ የክልል አደረጃጀቶችና መዋቅሮች መቋቋም ወይም ተያያዥ ውሳኔዎች ጋር በተያያዘ የሚነሱ የደመወዝ መዘግየትን እና ያለመከፈልን የተመለከቱ አቤቱታዎችን እና ጥቆማዎችን መነሻ በማድረግ የሰብአዊ መብቶች ምርመራ በማከናወን ታኅሣሥ 13 ቀን 2016 ዓ.ም. ሪፖርት (ከዚህ በኋላ “ዋናው የምርመራ ሪፖርት”) ይፋ ማድረጉ ይታወቃል። በዚሁ መሠረት፣ ከ2012 ዓ.ም....
አደጋውን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጠው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በዞኑ የደረሰው አደጋ በዜጎች ሕይወት ፣ በመኖሪያ ቤቶችና እና በስራ ቦታዎች ላይ ከፍተና ጉዳት ማድረሱን ገልቷል