The briefing contributed to the constructive dialogue between the Committee and the Ethiopian Delegation
ኢሰመኮ በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ ጾታዊ ጥቃቶች ምላሽ አሰጣጥን በተመለከተ የዳኞችን ግንዛቤ ለማጎልበት የሚረዳ ውይይት ጥር 1 ቀን 2018 ዓ.ም. ሲያካሂድ፣ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የቤተሰብ ምድብ ችሎት፣ የተጠቂ ሴቶችና ሕፃናት ምድብ ችሎትና ወንጀል ውስጥ የገቡ ሕፃናት ምድብ ችሎት ዳኞች ተሳትፈዋል
በሴቶች እና ሕፃናት ላይ የሚደርሱ የቤት ውስጥ ጥቃቶች በልዩ ችሎቶች የሚታዩበት በጎ ጅምር እና የተደራጀ የመረጃ አያያዝ ሥርዐት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል
ሕፃናት የሚባሉት እነማን ናቸው? የሽግግር ፍትሕ ሂደት እና የሕፃናት መብቶች ግንኙነት ምንድን ነው? በሽግግር ፍትሕ ሂደት ለሕፃናት መብቶች ሊደረግ የሚገባውን ጥበቃ የሚደነግጉ የሰብአዊ መብቶች ማዕቀፎች የትኞቹ ናቸው? የሕፃናትን መብቶች ያከበረ የሽግግር ፍትሕ ሂደትን ለማረጋገጥ ምን እርምጃዎችን መውሰድ ይገባል?
የሴት ልጅ ግርዛትን ለማስቆም ከግንዛቤ ማሳደጊያ ሥራዎች ጎን ለጎን ተጠያቂነትን ለማረጋገጥ በቂ ጥረት ሊደረግ ይገባል
አባል ሀገራት ሐሳብ ለማመንጨት ችሎታ ያለው ማንኛውም ሕፃን በሚመለከተው ጉዳይ ሁሉ ሐሳቡን በነጻነት የመግለጽ መብቱን ያረጋግጣሉ። ሕፃኑ የሚያቀርበው ሐሳብ ዕድሜውና በአእምሮ የመብሰል ሁኔታው እየታየ ተገቢው ክብደት ይሰጠዋል
States Parties shall assure to the child who is capable of forming his or her own views the right to express those views freely in all matters affecting the child, the views of the child being given due weight in accordance with the age and maturity of the child
አዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን ጨምሮ በሁሉም ክልሎች በሚካሄደው የፎቶግራፍ እና የአጫጭር ፊልሞች ውድድር ክህሎት እና ዝንባሌ ያላቸው ሰዎች እና ተቋማት በሙሉ እንዲሳተፉ ተጋብዘዋል
ሕፃናት ምቹ እና ሰብአዊ መብቶቻቸውን ያከበረ ትምህርት እንዲያገኙ ባለድርሻ አካላት ተገቢውን ትኩረት ሊሰጡ ይገባል
This Executive Summary consolidates the key findings and issues of concern identified in the 4th Annual Ethiopia Human Rights Situation Report of the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), covering the fiscal year from June 2024 to June 2025 Click here for the Amharic version (በአማርኛ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ) Click here for the full report (Amharic)