በድርጊት መርሐ-ግብሩ ከተያዙት እንቅስቃሴዎች መካከል “ሴቶችና ኪነ-ጥበብ” በሚል ርዕስ በሴቶች መብት ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ልዩ ልዩ የኪነ-ጥበብ ሥራዎች የሚቀርቡበት የኪነ-ጥበብ ምሽት ከሰምና እና ወርቅ ሚዲያ እና ኢንተርቴይመንት ጋር በመተባበር ቅዳሜ መጋቢት 17 ቀን 2014 ዓ.ም ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤት አዘጋጅቷል፡፡ የኢሰመኮ ባልደረቦችም የዝግጅቱ ተካፋይ እንድትሆኑ የአክብሮት ግብዣችንን እያቀረብን በተጨማሪም የኪነ-ጥበብ ዝንባሌ ያላችሁ...
በጦርነቱ ተሳታፊ በሆኑ ሁሉም ኃይሎች የተፈጸሙ ጥሰቶች ላይ ተጠያቂነትን የማረጋገጥ የመጀመሪያው ኃላፊነት በመንግሥት ላይ የሚወድቅ መሆኑን ኮሚሽኑ አስታውሷል
Women’s empowerment must be inclusive of women with disabilities and elderly women
Human rights were among the first casualties of the ongoing conflict in Ethiopia. While both sides continue to accuse each other of atrocities, independent organizations find it increasingly difficult to monitor abuses.
Agence France-Presse on the EHRC report on violations of human rights and International humanitarian law in Afar and Amhara regions of Ethiopia
Strong commitment of all actors indispensable to obtain justice for victims and rehabilitation of areas affected by the conflict
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) ከመስከረም እስከ ታኅሣሥ ወር 2014 ዓ.ም. ድረስ ባሰማራው የሰብአዊ መብቶች ምርመራ ቡድንና ተከታታይ የምርመራ ስልቶች በአፋርና አማራ ክልሎች ተስፋፍቶ በቆየው ጦርነት የተከሰቱ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን መርምሯል፡፡ ⬇️ ሙሉ ሪፖርቱ ያለ አባሪዎቹ ⬇️ የሪፖርቱ አባሪዎች ⬇️ የሪፖርቱ አንኳር ጉዳዮች ⬇️ Executive Summary
Gender Equality refers to the right to equality and non-discrimination between men and women in all spheres. It is a fundamental human rights principle that every individual shall be equal before the law and shall be entitled to equal protection of the law without distinction of any kind.
To mark International Women’s Day 2022, here is an overview of the Commission’s advocacy messages on women’s rights from March 8, 2021 to March 8, 2022.
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has launched a Gender Core Team on March 1, 2022 with the objective of revitalizing already ongoing initiatives of mainstreaming gender in key processes and systems.