የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ሹመት አፀደቀ
The appointment of the Deputy Chief Commissioner and thematic Commissioners ensures leadership continuity and a seamless transition, further reinforcing the Commission’s capacity to execute its mandate effectively
የምክትል ዋና ኮሚሽነር እና የሰብአዊ መብቶች ዘርፎች ኮሚሽነሮች መሾም፣ የአመራር ቀጣይነትን እና የተሳለጠ የሥራ ሽግግርን ከማረጋገጡም በላይ ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልዕኮ በብቃት ለመወጣት ያለውን ዐቅም ይበልጥ ያጠናክረዋል
Muudamni Itti Aanaa Komishinara Ol’aanaa Fi Komishinaroota Dameewwan Mirgoota Namoomaa Itti Fufiinsa Hoggansaa Fi Cee’umsa Hojii mijaawaa ta’e Mirkaneessuu bira darbee, Dandeettii Komishinichi Gahee kennamee Karaa Bu’a Qabeessa Ta’een Raawwachuuf Qabu Caalaatti Cimsa
Magacaabista Guddoomiye Ku-xigeenka iyo Guddoomiyayaasha Waaxaha Xuquuqda Aadanaha, waxa u dheer xaqiijinta sii socoshada hoggaanka iyo isbeddel shaqo oo habsami leh, waxay sii xoojinaysaa awoodda uu Guddigu u leeyahay in uu si hufan u guto waajibaadkiisa shaqo
ናይ ምኽትል ዋና ኮሚሽነርን ናይ ዘፈር ሰብኣዊ መሰላት ኮሚሽነራትን ሹመት፣ ናይ ኣመራርሓ ቐፃልነትን ቅልጡፍ ናይ ስራሕ ስግግርን ካብ ምርግጋፁ ንላዕሊ እቲ ኮሚሽን ዝተውሃብዎ ተልእኾታት ብብቕዓት ንኽዋፃእ ዘለውዎ ዓቕምታት ብዝበለፀ የጠናኽር
ብሔራዊው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ተቋም የሆነው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተጓደሉ ኮሚሽነሮች ምትክ አራት አዳዲስ አመራሮች ተሾሙለት
አሠሪዎች በቁጥጥራቸው ሥር ያሉ የሥራ ቦታዎች፣ ማሽኖች፣ መሣሪያዎች እና የአሠራር ሂደቶች ምክንያታዊና ተግባራዊ ሊሆን በሚችለው መጠን ደኅንነታቸው የተጠበቀ እና ምንም የጤና ሥጋት የማያስከትሉ መሆናቸውን እንዲያረጋግጡ ሊደረጉ ይገባል
Employers shall be required to ensure that, so far as is reasonably practicable, the workplaces, machinery, equipment and processes under their control are safe and without risk to health
Strengthening evidence-based policymaking and inclusive dialogue are essential to advancing an effective, victim-centred, and human rights-compliant transitional justice process in Ethiopia