ከዴሞክራሲ ተቋማት ጋር እየተደረገ ባለው የጋራ ምክክር መድረክ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እና የኢትዮጵያ ሕዝብ እምባ ጠባቂ ተቋም የሪፎርም ዕቅድ አፈጻጸማቸውን አቅርበዋል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በበኩላቸው ኢሰመኮ በአዋጅ የተሰጡትን ተግባርና ኃላፊነት ለመወጣት ከቁልፍ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ካልሆኑ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበርና በመግባባት መሥራት ይጠበቅበታል ሲሉ ገልጸዋል
ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በቤንች ሸኮ ዞን ሲገቡ የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት ቆጭቶ ገ/ማርያም፣ የዞኑ ምክትል አስተዳደሪና የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ መስፍን መንገሻ፣ የዞኑ መንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ደግፌ ኩድን እና የዞኑ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ ወ/ሮ ፍርዳወቅ አለሙአቀባበል አድርገውላቸዋል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በክልሉ በሕግ ጥበቃ ሥር የሚገኙ ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ፣ እንዲሁም ሌሎች የሰብአዊ መብቶች ጥበቃ የሚያስፈልጋቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች መብቶችን በተመለከተ ከርዕሰ መስተዳድሩ ጋር ሰፊ ውይይት አድርገዋል
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ በውይይቱ ላይ በሰጡት ማብራሪያ፤ አድካሚውን የሀገራዊ ምክክር ሂደት በመምራት እዚህ ደረጃ ለመድረስ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽነሮች ላሳዩት ትጋት ምስጋና አቅርበዋል
የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ለኢፕድ እንደገለጹት፤ ኮሚሽኑ በማረሚያ ቤቶች ላይ የሰብአዊ መብቶች አከባበር እና አጠባበቅ፤ የኑሮ ሁኔታ እንዲሁም ከቀለብ ጋር በተያያዘ በክትትል መምሪያ ዳይሮክተሬት በኩል በየጊዜው ክትትል ያደርጋል። በክትትል ሂደቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚበረታቱ ለውጦች ቢኖሩም ከቀለብ እና ከበጀት ጋር በተያያዘ ለሚነሱ ጥያቄዎች ትኩረት ሊሰጥባቸው ይገባል ብለዋል
ፍርድ ቤቶች ነጻ እና ገለልተኛ ካልሆኑ የሰብአዊ መብቶች ጥሰትን ጨምሮ ሌሎች ወንጀል ፈጻሚዎች ተጠያቂ ሳይሆኑ ሊቀሩ ይችላሉ፡፡ ይህ ደግሞ የሕግ የበላይነት እንዲሸረሸር እና ተጠያቂነት እንዳይረጋገጥ ያደርጋል ነው ያሉት ዋና ኮሚሽነሩ
የጉዟቸው ዓላማም በዋናነት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከኮምሽኑ ጋር በመተባበር ከግንቦት 12 እስከ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. የሚቆይ “የዳኝነት ነጻነት ለሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ ያለው አንደምታ እና ተያያዥ ጉዳዮች …” ላይ ለፍርድ ቤቶች : ለፍትሕ ቢሮ: ለፖሊስና ሌሎች ለሚመለከታቸው ተቋማት ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች እና ለባለድርሻ አካላት በተዘጋጀው ወርክሾፕ ላይ ለመሳተፍ ሲሆን ዋና ኮሚሽነሩ እና ባልደረቦቻቸው ባሕር ዳር ሲገቡ የአማራ ብሔራዊ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት አቶ አለምአንተ አግደው እና ባልደረቦቻቸው ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል
83rd Ordinary Session of the African Commission on Human and Peoples’ Rights in Banjul, The Gambia
Following the report on prisons, conditions of detention, and policing in Africa, Member States, followed by National Human Rights Institutions (NHRIs), take the floor to deliver their interventions