Ethiopia's candidate, Abdi Jibril Ali, has been elected to the United Nations Committee on Economic, Social and Cultural Rights (CESCR), securing 49 votes from the 54-member UN Economic and Social Council (ECOSOC) during elections held in New York on April 8, 2026
ይህ የተገለጸው የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ከተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የጥቃት ተጎጂዎች መብቶች ተሟጋች ናጅላ ናሲፍ ፓልማ ጋር ውይይት ባካሄዱበት ወቅት ነው
ኢሰመኮ ማሳሰብያውን የሰጠው የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ እና በመጪው ምርጫ የሚኖራቸውን ተሳትፎ አስመልክቶ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በቢሾፍቱ ባካሄደበት ወቅት ነው
ይህ የተገለጸው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከተባበሩት መንግሥታት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽሕፈት ቤት የምሥራቅ አፍሪካ ቀጠናዊ ጽሕፈት ቤት ጋር በመተባበር በ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል ዐቅምን ለማሳደግ ባካሄደው የምክክር መድረክ ነው
ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ በኢትዮጵያ የተለያዩ ክልሎች ከሕግ ውጪ ታስረው የነበሩ 1,336 ሰዎች እንዲፈቱ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከጥር 17 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች ከተቀሰቀሰው ግጭት ጋር በተያያዘ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን እየተከታተለ መሆኑን በመግለጫው ተናግሯል
በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ግጭት ለነዋሪዎች መፈናቀል ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ካለፈው ሳምንት እሑድ ዕለት ጀምሮ በትግራይ፣ አማራ እና አፋር ክልሎች መካከል በሚገኙ "አንዳንድ አዋሳኝ አካባቢዎች" ግጭቶች መቀስቀሳቸውን ገለጸ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በባሕር ዳር፣ ደብረ ብርሃን፣ ደሴ፣ ጎንደር እና ኮምቦልቻ ማረሚያ ቤቶች የሚገኙ ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን አስመልክቶ በ2017 ዓ.ም የሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች አፈጻጸም ያለበትን ደረጃ ለማወቅ ታኅሣሥ 27 ቀን 2018 ዓ.ም በባሕር ዳር ከተማ ወይይት ማድረጉን ተናግሯል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ቂሊንጦ የጊዜ ቀጠሮ ማረፊያ ማዕከል መያዝ ከሚችለው የተጠርጣሪዎች ቁጥር በላይ በመያዙ ከፍተኛ መጨናነቅ መፈጠሩን አስታወቀ