በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ከሳምንት በፊት የተፈጸመው የንጹሃን ግድያን በተመለከተ መንግሥት ተገቢውን ምርመራ በማካሄድ ተጠያቂነትን እንዲያረጋግጥ ኢሰመኮ አሳሰበ
በቅርቡ በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ የተፈጸሙት ጥቃቶች መንግሥት “ሸኔ” ብሎ በሚጠራው በኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት የተከወኑ ናቸው ሲል ከሰሰ
ኢሰመኮ በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ግንቦት 23 እና 24 ቀን 2018 ዓ.ም. የተፈጸመውን ጥቃት በተመለከተ ያከናወነውን የክትትል እና የምርመራ መረጃ ዛሬ ይፋ አድርጓል
በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በተፈጸመ ጥቃት የሦስት ሲቪል ሰዎች ሕይወት ማለፉን፣ ከመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች መገደል በተጨማሪ ከ2 ሺሕ 650 በላይ የሚገመቱ የአካባቢው ነዋሪዎች መፈናቀላቸውን ኢሰመኮ ገለጸ
ኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ በደረሰ ጥቃት ምክንያት ለተፈናቀሉ ከ2 ሺሕ 650 በላይ ዜጎች ከመንግሥትና ከአጋር አካላት አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ እንዲቀርብ ኢሰመኮ ጠይቋል
EHRC Chief Commissioner Berhanu Adelo said the Commission deployed observers and experts across various areas to closely monitor the electoral process
EHRC Chief Commissioner Berhanu Adelo, who visited polling stations in Arba Minch and Jimma, said he and his delegation observed no human rights violations during the voting process
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በትላንትናው ዕለት የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ “ሰላማዊ”፣ “አሳታፊ”፣ “ዲሞክራሲያዊ” እና “አካታች” እንደነበር ገለጸ
ኢሰመኮ የ2018 ጠቅላላ ሀገራዊ ምርጫን አስመልክቶ ዋና ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ
የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ ከኢሰመኮ የተሰጠ መግለጫ | ቀጥታ ሥርጭት