Skip to content
Facebook Twitter
Ethiopian Human Rights Commission – EHRC
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
        • Regions

          EHRC is an independent federal institution tasked with the promotion and protection of human rights in Ethiopia.

        • Addis Ababa
        • Afar
        • Amhara
        • Benishangul Gumuz
        • Gambella
        • Oromia
        • Somali
        • SNNP
        • Tigray
  • Areas of Work
        • Areas of Work

          We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.

        • Economic, Social and Cultural Rights
        • Civil & Political Rights
        • IDPs, Refugees & Migrants Rights
        • Rights of Persons with Disabilities and the Rights of Older Persons
        • Women’s and Children’s Rights
        • HR Monitoring and Investigation
        • Human Rights Education
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Newsletters
    • EHRC Videos
    • Events
  • Resources
 
Ethiopian Human Rights Commission – EHRCEthiopian Human Rights Commission – EHRC

በመሬት ይዞታ እና በተያያዙ ሰብአዊ መብቶች ዙሪያ ለባለድርሻ አካላት የተዘጋጀ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ

February 23, 2023February 24, 2023 Event Update

የመሬት መብት ከምግብ፣ ከጤና፣ ከመጠለያ፣ ከውሃ፣ ከባህላዊ መብቶች ጋር ጥብቅ ግንኙነት ያለው በመሆኑ መሬት ነክ ድንጋጌዎችና ፖሊሲዎች ሰብአዊ መብቶች መር ሊሆኑ ይገባል

Twitter Facebook Telegram Email Whatsapp Print

የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከGIZ-PILUP II ፕሮጀክት ጋር በመተባበር የመሬት መብቶች እና ሰብአዊ መብቶች በሚል ርእስ ከባለድርሻ አካላት ጋር በአዳማ ከተማ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሄደ። ከየካቲት 9 እስከ 10 ቀን 2015 ዓ.ም. በተካሄደው መድረክ የፌደራል ፕላን እና ልማት ሚንስቴር፣ የአማራ እና የኦሮሚያ ክልል መሬት ቢሮ፣ የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኢንቨስትመንት እና መሬት ቢሮ እና የጋምቤላ ክልል የግብርና ቢሮ እንዲሁም የተለያዩ ሲቪክ ማኅበረሰብ ድርጅቶች ተወካዮች ተሳትፈዋል።

የኢሰመኮ የሲቪል፣ ፖለቲካዊ፣ የኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ መብቶች ኮሚሽነር ዶ/ር አብዲ ጂብሪል የመሬት መብት ከምግብ፣ ከጤና፣ የራስን መብት በራስ የመወሠን፣ የመጠለያ፣ የውሃ፣ የባህላዊ መብቶች ጋር ጥብቅ ግንኙነት እንዳለው አስታውሰዋል፡፡ በተጨማሪም መሬትን በመጠቀም ረገድ በሴቶች እና ከይዞታቸው አላግባብ በሚነጠቁና በሚነቀሉ ላይ የሚደረሰውን ጫና መንግሥት መከላከል እንዳለበት የተናገሩ ሲሆን አክለውም መንግሥት ባለመብቶችን እና የባለደርሻ አካላትን ስለጉዳዩ ማስገንዘብ እንዳለበት ገልጸዋል፡፡

በግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኩ ስለመሬት መብቶች እና ሰብአዊ መብቶች አጠቃላይ ትስስር የተዳሰሰ ሲሆን፤ የመሬት እና የመሬት አጠቃቀም ፖሊሲ እንዲሁም በመሬት ይዞታ ዋስትና ከመሬት መብቶች ጋር ያለው ተያያዥነትን እና ሰብአዊ መብቶች መሠረት ያደረገ አቀራረብ ለመሬት አጠቃቀም እቅድ ያለውን ሚና የተመለከቱ ሦስት ጽሑፎች ቀርበዋል። በውይይቱ የተሳተፉ ባለድርሻ አካላት ከኮሚሽኑ ጋር የሥራ ትስስር መፈጠር እንዳለበትም አስገንዝበዋል።

Location Oromia

Related posts

September 29, 2022October 5, 2022 Event Update
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን መብቶች ዙርያ ለሚሠሩ የባለድርሻ አካላት የቀረበ የ2015 ዓ.ም. ዕቅድ ማስተዋወቅ እና አብሮ የመሥራት ጥሪ
September 13, 2022October 6, 2022 Event Update
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከኢትዮጵያ ዐይነ ሥውራን ብሔራዊ ማኅበር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የማራካሽ ስምምነት በአማርኛ ትርጉም ኅትመት የርክክብ ሥነ-ሥርዓት
September 6, 2022October 7, 2022 Event Update
የአፍሪካ የሰዎች እና ሕዝቦች መብቶች ቻርተር እና የአፍሪካ የሴቶች መብቶች ፕሮቶኮል አፈጻጸምን አስመልክቶ በአባል ሀገር መንግሥታት ለአፍሪካ የሰዎች እና የሕዝቦች መብቶች ኮሚሽን በሚቀርበው ወቅታዊ ዘገባ አዘገጃጀት ዙሪያ የተዘጋጀ አውደ ጥናት
October 6, 2022October 6, 2022 Press Release
ጋምቤላ ክልል፡ በጋምቤላ ከተማ በብሔራዊ ሰብአዊ መብቶች ተቋም እና ሠራተኞች ላይ ያነጣጠረ ጥቃት በክልሉ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ከፍተኛ አሉታዊ ምልከታ የሚጥል በመሆኑ የፌዴራል እና የክልሉ የጸጥታ አካላት በአፋጣኝ ሊያስቆሙ ይገባል

Signup for the Latest Update from EHRC

Submit your email to singup
Facebook Like us on FacebookTwitter Follow us on Twitter

Useful Links

  • NANHRI
  • GANHRI
  • OHCHR
  • ACHPR

Get Involved

  • Jobs
  • Events
  • Contact Us
  • Telegram Bot

Connect with Us

  • Facebook
  • Twitter
  • LinkedIn
  • YouTube
EHRC
We are an independent national human rights
institution tasked with the promotion & protection of
human rights in Ethiopia
Submit your email to get the latest update from EHRC

Address: Sunshine Tower No. 5, Meskel Square, on Bole Road next to Hyatt Regency Hotel, Addis Ababa, Ethiopia
Tel: +251115504031 | Fax: +251 11 550 4125 | PO Box 1165 Addis Ababa | Email: info@ehrc.org

© 2023 Copyright Ethiopian Human Rights Commission (EHRC). All Rights Reserved. Powered by 360Ground

We are using cookies to give you the best experience on our website.

You can find out more about which cookies we are using or switch them off in settings.

Scroll to top
  • About
    • Who We Are
    • Our Team
    • Careers
    • Contact Us
  • Regions
    • Addis Ababa
    • Afar
    • Amhara
    • Benishangul Gumuz
    • Gambella
    • Oromia
    • Somali
    • SNNP
    • Tigray
  • Areas of Work
    • Economic, Social and Cultural Rights
    • Civil & Political Rights
    • IDPs, Refugees & Migrants Rights
    • Rights of Persons with Disabilities and the Rights of Older Persons
    • Women’s and Children’s Rights
    • HR Monitoring and Investigation
    • Human Rights Education
  • Press Releases
  • Reports
  • Media
    • EHRC on the News
    • EHRC Videos
    • Newsletters
    • Events
  • Resources
Facebook Twitter
Search
Ethiopian Human Rights Commission - EHRC
Powered by  GDPR Cookie Compliance
Privacy Overview

This website uses cookies so that we can provide you with the best user experience possible. Cookie information is stored in your browser and performs functions such as recognising you when you return to our website and helping our team to understand which sections of the website you find most interesting and useful.

Strictly Necessary Cookies

Strictly Necessary Cookie should be enabled at all times so that we can save your preferences for cookie settings.

If you disable this cookie, we will not be able to save your preferences. This means that every time you visit this website you will need to enable or disable cookies again.