በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝና በኦሮሚያ ክልሎች የተለያዩ አካባቢዎች በግጭት ዐውድ ውስጥ እና ከግጭት ዐውድ ውጪ በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት እጅግ አሳሳቢነት የቀጠለ ነው
ኢሰመኮ በሪፖርቱ፣ ለሦስት ዓመታት የተቋረጠው የስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች ምዝገባ አገልግሎትም ባፋጣኝ እንዲጀምር ጠይቋል
የፍትሕ አካላት ሰብአዊ መብቶችን ለማክበር እና ለማስከበር ቁርጠኛ እንዲሁም በኮሚሽኑ ክትትል የተለዩ ግኝቶችንና የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን በቅንነት ተቀብሎ መፈጸም ይጠበቅባቸዋል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን(ኢሰመኮ)፣ ዛሬ ረቡዕ ባወጣው መግለጫ፣ በዐማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉምዝ እና በኦሮሚያ ክልሎች፣ በሲቪል ሰዎች ላይ እየተፈጸመ ነው ያለው ጥቃት፣ አሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደደረሰ ገልጿል
በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝና በኦሮሚያ ክልሎች በሲቪል ሰዎች ላይ መጠነ ሰፊና አሳሳቢ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች፤ ግድያ፣ አካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመትና መፈናቀል እየደረሰ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከሁለት ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ በታጣቂዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች እና በተከሰቱ ግጭቶች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
The Ethiopian Human Rights Commission — an independent, state-affiliated body — said that fighters from the Oromo Liberation Army, or OLA, killed 17 people and burned down villages in Benishangul-Gumuz, which borders the Oromia region
በአማራ፣ በኦሮሚያ እና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች ከሁለት ወር ባነሰ ጊዜ ውስጥ በታጣቂዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች እና በተከሰቱ ግጭቶች በርካታ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝና በኦሮሚያ ክልሎች በሲቪል ሰዎች ላይ እየደረሰ ያለው ግድያ፣ አካል ጉዳት፣ የንብረት ውድመትና መፈናቀል ተጠያቂነት ማረጋጋጥን ጨምሮ እየደረሰ ካለው ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ጋር የሚመጣጠን የፌዴራል መንግሥቱና የየክልሎቹን መንግሥታትን አፋጣኝ፣ ተጨባጭና ዘላቂ መፍትሔ የሚሻ ነው
International solidarity and strengthening shared responsibility critical towards ensuring improved protection for refugees and asylum seekers