Areas of Work
We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.
We are an independent national human rights institution tasked with the promotion & protection of human rights in Ethiopia.
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸው፣ የተጎጂዎችን ሰብአዊ መብቶች ያከበረ፣ የተቀናጀ እና አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥ አሳስበዋል
ይህን ስምምነት የተቀበሉ ሀገራት ሴቶች በሀገሪቱ የፖለቲካ እና ሕዝብ ነክ ሕይወት ውስጥ የተሟላ ተሳትፎ እንዳይኖራቸው የሚያሰናክል ልዩነትን ለማጥፋት ተገቢ እርምጃዎችን ሁሉ ይወስዳሉ
States Parties shall take all appropriate measures to eliminate discrimination against women in the political and public life of the country
ኢሰመኮ የዳኝነት እና የዴሞክራሲ ተቋማት ሰብአዊ መብቶችን ማእከል ያደረጉ አገልግሎቶችን በመስጠት ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን በመፍጠር ሂደት የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ጥሪ አቅርቧል
Koomishiiniin Mirgoota Namoomaa Itoophiyaa Qaamoleen Abbaa Seerummaa fi dimokiraasii tajaajila mirgoota namoomaa giddu galeessa godhate kennuudhaan Itoophiyaa mirgootni namoomaa aadaa itti ta’e uumuu keessatti gahee isaanii akka bahatan waamicha dhiyeesseera