ጉብኝቱ የኮሚሽኑ ምክረ ሐሳቦች በአስፈጻሚው እንዲተገበሩ የምክር ቤቱን ተጨማሪ ድጋፍ ለማግኘት የሚረዳ ነው
በባሕርይ እና በማኅበራዊ ለውጥ ዙሪያ የሚሠሩ አካላት ብዝኃነትን ማዕከል በማድረግ የአረጋውያንን እና የአካል ጉዳተኞችን ሰብአዊ መብቶች በማስፋፋት ረገድ ጉልህ ሚና አላቸው
በሀገር ውስጥ በሰዎች የመነገድ ተግባር በተለይም በሴቶችና ሕፃናት መነገድ ሰፊና ውስብስብ ችግር በመሆኑ ልዩ ትኩረት ይሻል
ስልጠናዎቹ ሰብአዊ መብቶችን እና የሰብአዊ መብቶች እሴቶችን መሠረት በማድረግ የሰልጣኞችን ዕውቀት፣ ክህሎት እና አመለካከት ለመገንባት ያለሙ ናቸው
የጤና መብት በተሟላ መልኩ እንዲተገበር የመንግሥት እና የሚመለከታቸው አካላትን ትብብር ይጠይቃል
በሕይወት የመኖር መብት እና በቂ መኖሪያ ቤት የማግኘት መብት:- የኢሰመኮ የሰብአዊ መብቶች ዓመታዊ ፊልም ፌስቲቫል ሦስተኛ ዙር በኢትዮጵያ ውስጥ በተለያዩ ከተሞች ይካሄዳል
በክልል ውድድሮች ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ስምንት ትምህርት ቤቶች ከግንቦት 12 እስከ 19 ቀን 2015 ዓ.ም. በሚካሄደው ሀገራዊ ውድድር ተሳታፊ ይሆናሉ
NHRIs have a crucial role to play in supporting human rights integration in AfCFTA and in monitoring its impact on human rights
ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት በዘላቂነት፣ በጥራት እና ተደራሽ በሆነ መልኩ እንዲሰጥ የባለድርሻ አካላት በመናበብ መሥራት የጎላ አስተዋጽዖ አለው
የተሐድሶ አገልግሎት ለአካል ጉዳተኞች የሚደረግ እርዳታ ወይም ድጋፍ ሳይሆን ሰብአዊ መብት ነው