NANHRI acknowledges the steps of strengthening internal systems as per our capacity assessment recommendations
ኢሰመኮ እና የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ሰሜን ኢትዮጵያዉ ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሁሉም ወገኖች ግጭቱን እንዲያቆሙና ውይይታቸውን እንዲቀጥሉ ጥሪ አቀረቡ
ለዚህም የተባበሩት መንግስታት ድርጅትን ጨምሮ በሀገር ቤትም ያሉ የሲቪል ማህበራትና የሃይማኖት አባቶችና ሌሎችም የሰላም ንግግር እንዲጀመር ጥረታቸውን ያበረቱ ዘንድ ጠይቋል
ኢሰመኮ እና የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት ሰሜን ኢትዮጵያዉ ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ሁሉም ወገኖች ግጭቱን እንዲያቆሙና ውይይታቸውን እንዲቀጥሉ ጥሪ አቀረቡ
ተፋላሚ ኃይላት የተኩስ አቁም አድርገው ለሰላማዊ መፍትኄ ንግግር እንዲጀምሩ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥሪ አስተላልፏል
ኢሰመኮ እንዳለው በግጭቱ አካባቢዎች ያሉ ሰዎች በጦርነቱ ምክንያት በቅርቡ ካጧቸው ቤተሰቦቻቸው ሐዘን፣ ሰቆቃ እና የንብረት ውድመት ጉዳት ሳይወጡ፤ እንዲሁም መሠረታዊ አገልግሎቶች ሳያገኙ እና ፍትህና መጽናናትን እየጠበቁ ባሉበት ጊዜ ለወራት ከቆየ የተኩስ አቁም በኋላ ግጭት መቀስቀሱ በእጅጉ አሳስቦኛል ብሏል
ተፋላሚ ኃይላት የተኩስ አቁም አድርገው ለሰላማዊ መፍትኄ ንግግር እንዲጀምሩ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥሪ አስተላልፏል
ኢሰመኮ ሁለቱ ወገኖች ባስቸኳይ ወደ ውይይት እንዲመጡ ጥሪ አቀረበ
A similar plea was made by the Ethiopian Human Rights Commission, an independent state-affiliated body, which said the hostilities resumed as "civilian populations in the affected areas still continue to suffer from recent trauma, loss of loved ones and livelihoods"
አርብ ነሐሴ 13 ቀን 2014 (አዲስ ማለዳ) የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ በሚገኙት አጋቲና እና ሰመራ ካምፖች የነበሩ ሰዎች ወደ ቀዬአቸው መመለስ መጀመር እና የሰብአዊ ድጋፍ አቅርቦቱን በበጎ እንደሚቀበለው ገልጸዋል