በኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ገላን በሰጡት መግለጫ፥ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ እስካሁን ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው በምርምራ ሂደት ላይ ይገኛል ብለዋል።
Ethiopia's human rights body on Wednesday implicated security forces in the killings of more than a dozen civilians last year in an incident that has stoked tensions in the restive Oromia region.
በኦሮምያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ ውስጥ ባለፈው ኅዳር በከረዩ የሚችሌ ገዳ አባላት ላይ በተፈፀመው ጥቃትና ግድያ ውስጥ "የፀጥታ ኃይሎች እጅ አለበት" የሚያስብል በቂ መሠረት አለ ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል።
በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት ታስረው እስካሁን ያልተለቀቁት በአስቸኳይ እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ
The program is titled human rights defenders for Peace: The Right to Peace as a Human Rights.
ጥር 14 ፣ 2014 ዓ.ም.፣ ጅግጅጋ፤ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጅግጅጋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የተጣለበትን ኃላፊነት ለመወጣት ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር እየሰራ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር የሕግ ፣ ፍትህና ዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አድንቋል።
ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር ተያይዞ በቁጥጥር ስር ያሉ ሰዎች በአፋጣኝ እንዲለቀቁ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጥሪ አቀረበ።
በኢትዮጵያ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከኢቲቪ ጋር የተደረገ ውይይት
የህወሓት ታጣቂዎች በተለያዩ የአማራና የአፋር ክልሎች አካባቢዎች ውስጥ “ከባድ ሊባሉ የሚችሉ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን ስለመፈፀማቸው አቤቱታዎች እንደደረሱት” የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል።
የተባበሩት መንግሥታት ባጸደቀው "የፓሪስ መርኆዎች" በተሰኘው መለኪያ መሰረት የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በተአማኒነቱ ወደ ከፍተኛው ደረጃው 'ኤ' እንዲገባ ዓለም አቀፉ የብሔራዊ የሰብአዊ መብቶች ጥምረት መወሰኑ ይፋ ተደረገ።