ኢሰመኮ ለፍትሕ ሥርዓቱ መጎልበት እና ለሰብአዊ መብቶች አያያዝ መሻሻል የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል
በሰብአዊ መብቶች ላይ በጋራ መምከር፣ ሐሳቦችን መለዋወጥ እና አጋርነትን ማጠናከር ሰብአዊ መብቶች ባህል የሆኑባት ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ጉልህ ሚና አለው
EHRC will continue to support and empower victims to meaningfully engage in the TJ process and facilitate opportunities for experience sharing and collaboration among victims’ groups
የአረጋውያን መንከባከቢያ ማእከላት የአረጋውያኑን የሰብአዊ መብቶች ጥበቃን እና መከበርን የማረጋገጥ ኃላፊነታቸውን ሊወጡ ይገባል
የሰብአዊ መብቶች ኮሚቴ ለኢትዮጵያ የሰጣቸውን የማጠቃለያ ምልከታ ምክረ ሐሳቦች የመንግሥት አስፈጻሚ አካላት መተግበር ይጠበቅባቸዋል
The primary purpose of reporting on ICESCR is introspection, taking stock of progress and identifying challenges in the implementation of economic, social and cultural rights
በሀገር አቀፍ ደረጃ የነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎትን ጥራት እና ተደራሽነት ለማሻሻል የተጀመሩ ጥረቶች ውጤት እንዲያስገኙ ኢሰመኮ የበኩሉን አስተዋጽዖ ማድረጉን ይቀጥላል
EHRC participated in the Regional Conference on Revitalizing Advocacy for Family Law Reform and Strengthening Regional Collaboration to Counter Backlash Against Women’s Rights in the Greater Horn of Africa, in Kampala
ኢሰመኮ ከሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶችና ከሌሎች ባለድርሻዎች ጋር ያለውን ትብብርና ቅንጅት አጠናክሮ ይቀጥላል
በማሳደጊያ ተቋማት ውስጥ የሚገኙ ሕፃናትን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ለማሻሻል ሁሉም ባለድርሻዎች ምክረ ሐሳቦችን በቅንጅት ሊተገብሩ ይገባል