EHRC Newsletters
EHRC in January 2023 | ኢሰመኮ በጥር ወር 2015 ዓ.ም.
ቅድመ ማስለቀቅ፣ በማስለቀቅ ወቅት እንዲሁም ድኅረ ማስለቀቅ ጊዜ መንግሥት ሊያሟላ የሚገባቸው የሰብአዊ መብቶች መርሆችን ያልተከተለ ሲሆን በኃይል ማፈናቀል እንደተፈጸመ ይቆጠራል፡፡ ይዞታ የማስለቀቅ ተግባር በአጠቃላይ ሰዎችን ቤት አልባ እንዲሆኑ እና ለሌሎች የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ተጋላጭ ማድረግ የለበትም
EHRC in December 2022 | ኢሰመኮ በታኅሣሥ ወር 2015 ዓ.ም.
በየዓመቱ የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀንን ለማሰብ በኢሰመኮ አዘጋጅነት የተጀመረው የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል፤ በቀጣይ ዓመት በተመሳሳይ ወቅት ለሦስተኛ ዙር የሚመለስ ይሆናል
EHRC in November 2022 | ኢሰመኮ በህዳር ወር 2015 ዓ.ም.
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), in partnership with the Danish Institute of Human Rights (DIHR), hosted delegates from 10 human rights institutions from Africa, Central Asia and Latin America between…
EHRC in October 2022 | ኢሰመኮ በጥቅምት ወር 2015 ዓ.ም.
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርት ይፋ ባደረገበት ወቅት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ሰብአዊ መብቶች በተመለከተ በ2014 ዓ.ም. በጀት ዓመት የታዩ ክፍተቶችን እና የደረሱ ጥሰቶች በ2015 ዓ.ም. እንዳይከሰቱና እንዲቀረፉ…
EHRC in September 2022 | ኢሰመኮ በመስከረም ወር 2015 ዓ.ም.
. . . ሀገራችን በምትገኝበት ፈታኝ ጊዜ ውስጥም ጭምር እና በሥራ ላይ ባሉ የትምህርት ተቋማት ውስጥ፣ ትምህርት ቤቶች ልጆቻችን መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች መርሆችን፣ አብሮ መኖርን እና መዋደድን የሚያዩበትና የሚኖሩበት እንዲሆኑ…
EHRC in August 2022 | ኢሰመኮ በነሐሴ ወር 2014 ዓ.ም.
EHRC calls on all parties to the conflict to cease hostilities and resume dialogue for a peaceful resolution of the conflict. The Commission reiterates its call for all parties to…
EHRC in July 2022 | ኢሰመኮ በሀምሌ ወር 2014 ዓ.ም.
የፌዴራል እና የሁለቱ ክልሎች መንግሥታት በአፋጣኝ በመረጃና በምዝገባ ሥርዓት የታገዘ፣ አሳታፊ የሆነ፣ የተጠያቂነት ሥርዓት የተዘረጋለት እንዲሁም ከፍላጎት ጋር የተመጣጠነ ምላሽ ማቅረብ እና ክትትል ማድረግ፣ እንዲሁም በትምህርት፣ በጤና ግልጋሎት እና በመጠለያ…
EHRC in June 2022 | ኢሰመኮ በሰኔ ወር 2014 ዓ.ም.
በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ሰመራና አጋቲና ካምፕ ውስጥ ተይዘው የሚገኙ ሰዎች በአፋጣኝና ያለቅድመ ሁኔታ ሊለቀቁ ይገባል። በብሔር ማንነት ላይ የተመሰረተ ሕገ ወጥ እና የዘፈቀደ እስር በመሆኑ በአፋጣኝ ሊለቀቁ ይገባል፤ ወደ…
EHRC in May 2022 | ኢሰመኮ በግንቦት ወር 2014 ዓ.ም.
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በየደረጃው ያሉ የመንግሥት አስፈጻሚ አካላትና ኃላፊዎች ላይ የቅርብ ክትትል በማድረግ ለሰብአዊ መብቶች መከበር አስተዋጽኦ ሊያደርጉ ይገባል ሲል ኢሰመኮ ጥሪ አቀረበ ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት ተጠያቂነትን በማረጋገጥ፣ የሕግ…
EHRC in April 2022 | ኢሰመኮ በሚያዚያ ወር 2014 ዓ.ም.
We are pleased to announce that Ethiopian Human Rights Commission has become the second African national human rights institution (NHRI) to be granted affiliate status by the African Committee of…
Signup for the Latest Update from EHRC
Submit your email to signup