በማሳደጊያ ተቋማት ውስጥ ለሚያድጉ ሕፃናት የሚሰጡ አገልግሎቶች እና እንክብካቤዎች በሕፃናት መብቶች የተቃኙ መሆን አለባቸው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአምስት ክልሎች እና በሁለት የከተማ አስተዳድሮች በሚገኙ የመንግሥት እና መንግሥታዊ ባልሆኑ የሕፃናት ማሳደጊያ ተቋማት ውስጥ ያሉ ሕፃናት የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን የተመለከተ ባለ 45 ገጽ የክትትል ሪፖርት ይፋ አድርጓል። ኮሚሽኑ በአማራ፣ በሐረሪ፣ በኦሮሚያ፣ በሲዳማ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች እንዲሁም በአዲስ አበባ እና በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች በሚገኙ 25 የሕፃናት ማሳደጊያ ተቋማት ላይ...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአምስት ክልሎች እና በሁለት የከተማ አስተዳድሮች በሚገኙ የመንግሥት እና መንግሥታዊ ባልሆኑ የሕፃናት ማሳደጊያ ተቋማት ውስጥ ያሉ ሕፃናት የሰብአዊ መብቶች ሁኔታን የተመለከተ ባለ 45 ገጽ የክትትል ሪፖርት ይፋ አድርጓል። ኮሚሽኑ በአማራ፣ በሐረሪ፣ በኦሮሚያ፣ በሲዳማ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች እንዲሁም በአዲስ አበባ እና በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች በሚገኙ 25 የሕፃናት ማሳደጊያ ተቋማት ላይ...
የምግብ ድጋፍ አቅርቦት ወቅቱን የጠበቀ፣ በቂ፣ ተደራሽ እና የሕፃናትን፣ ሴቶችን፣ አካል ጉዳተኞችንና አረጋውያንን ልዩ ፍላጎት ያገናዘበ ሊሆን ይገባል
‘በተቋም ውስጥ የሚገኙ ደሃና ተጋላጭ ለሆኑ አረጋውያን የድጋፍና እንክብካቤ አገልግሎት አሰጣጥ አነስተኛ ስታንዳርድ’ መሠረት መንግሥት ለአረጋውያን እንክብካቤ ማእከላት አስፈላጊውን ድጋፍ ሊያደርግ ይገባል
በምግብ ሥርዓት ውስጥ ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ አቀራረብ (human rights-based approach) መከተል ያስፈልጋል
የክልል ምክር ቤቶችን የሰብአዊ መብቶች ክትትልና ቁጥጥር ዐቅም ማጎልበት ለሰብአዊ መብቶች መከበርና መስፋፋት ከፍተኛ ሚና አለው
Gobbatenna qooxessu kerinna ga'labbora mannimmate qooso agaramanna amma'note uurrinshuwa mimito ayrisa qara hajotti
ዶ/ር ሚዛኔ በደቡብ፣ በደቡብ ምዕራብ እና በሲዳማ ክልሎች ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር በዋሉ በ48 ሰዓት ውስጥ ፍርድ ቤት አለመቅረብ፣ በፖሊስ ጣቢያዎች የምግብ፣ የፍራሽ እና የአልባሳት አቅርቦት አለመኖር፣ማደሪያዎች በእስረኞች የተጨናነቁ መሆናቸው፣ በቂ ምግብ አለማቅረቡና የንጽህና ጉድለት ትኩረት ከሚሹ ጉዳዮች መካከል ናቸው ብሏል ኮሚሽኑ
በማረሚያ ቤቶች የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በቂ በጀት፣ ወጥ የታራሚዎች አያያዝና አጠባበቅ ሕግ ያስፈልጋል