የክልል ምክር ቤቶች አስፈጻሚው አካል ላይ የሚያደርጉት ግፊት ኮሚሽኑ ለሚያቀርባቸው ምክረ ሐሳቦች ተፈጻሚነት ወሳኝነት አለው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ኮሚሽኑ አበረታች ስራዎችን ቢሰራም፤ አልፎ አልፎ በዜጎች ላይ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች እየተፈጸሙ መሆናቸውን ገልጸዋል