የእናቶች እና የጨቅላ ሕፃናት የጤና መብቶች ጥበቃ የመንግሥትን ጨምሮ የሁሉንም ባለድርሻዎች ትኩረትና ርብርብ ይሻል
በትግራይ ክልል የሚገኙ ተፈናቃዮች ባጋጠማቸው የምግብ እርዳታ እጥረት ምክንያት ለረሃብ እየተጋለጡ ስለሆነ በቂ እና ጊዜውን የጠበቀ እርዳታ እንዲደረግላቸው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ከፍተኛ የሰብአዊ መብቶች ቢሮ በጋራ ባወጡት ሪፖርት አሳስበዋል
Reuters presented its findings to the head of the state-appointed Ethiopian Human Rights Commission (EHRC), Daniel Bekele. In an interview, Bekele confirmed the existence of the Koree Nageenyaa. He said its aim was to address growing security challenges in Oromiya, but it “overreached its purpose by interfering in the justice system with widespread human rights violations”
በክልሉ የእናቶች እና የጨቅላ ህፃናት ሞትም ጨምሯል ሲል ኢሰመኮ ባወጣው ሪፖርት ጠቅሷል
መሻሻሎች ቢታዩም ከጦርነቱ በኋላም በትግራይ ክልል ያለው ሰብአዊ ሁኔታ የከፋ ሆኖ መቀጠሉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
በትግራይ ክልል የቀድሞ ታጣቂዎች መደበኛ ፖሊስንና የማረሚያ ቤት ተቋማትን ሲቀላቀሉ ያለ በቂ ሥልጠና በመሆኑ፣ በእስር ላይ ባሉ ዜጎች ላይ አደጋ መደቀኑን፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has released a report that underscores the persisting challenges present in the Tigray region
በትግራይ ክልል በጦርነቱ የተጎዱ ትምህርት ቤቶች እና የጤና ተቋማት ወደ ሥራ እየገቡ ቢኾንም፣ አሁንም ከፍተኛ ድጋፍ እና ትብብር እንደሚያስፈልጋቸው ኮሚሽኑ አመልክቷል
ኮሚሽኑ በክልሉ፣ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ክትትል ማካሔዱን ገልጾ ዛሬ ማክሰኞ ባወጣው ሪፖርት፣ ተፈናቃዮችን ወደ ቀዬአቸው የመመለስ ሥራው “በጣም ውሱንና ያልቀጠለ ነው፤” ብሎታል
የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት፣ ኢትዮጵያን በሚመለከት በቅርቡ ያወጣው የሰብአዊ መብት ሪፖርት፣ ከጣምራ ቡድኑ ሪፖርት ጋራ በአመዛኙ ተመሳሳይ እንደ ኾነ የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዳንኤል በቀለ ገለጹ