የሰብአዊ መብቶች ጥሰት ተፈጽሞባቸዋል ለሚባሉ የሕብረተሰብ ክፍሎች፣ ታራሚዎች እና ተጠርጣሪዎች ነፃ የሕግ ድጋፍ፤ የመጠለያ፣ የጤና፣ የማኅበራዊና የሥነልቦናዊ አገልግሎት በመስጠት የሰብአዊ አገልግሎቱን የተሟላ ለማድረግ ያስችላል
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን “ህገወጥና የዘፈቀደ እሥራት” ሲል በጠራው ሁኔታ አፋር ክልል ውስጥ ሰመራ አጋቲና ውስጥ ተይዘው የቆዩ የትግራይ ተወላጆች ተለቅቀው ወደ አብአላና ሌሎችም የቀድሞ መኖሪያ አካባቢዎቻቸው መመለስ መጀመራቸውን የክልሉ መንግሥት አስታወቀ
በኢትዮጵያ የርስ በርስ ጦርነት የተፈጸሙ ጥሰቶችን የሚያጣራውና በተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ምክርቤት የተቋቋመው ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት መርማሪ ኮሚሽን ያገረሸው ጦርነት እንዳሳዘነው ገለጸ
Tarikua Getachew, Direktor für Recht und Politik bei der Äthiopischen Menschenrechtskommission (EHRC), erklärte gegenüber RSF: „Die EHRC ist besorgt über die rechtswidrige Untersuchungshaft, die Verweigerung des Besuchsrechts und die Haftbedingungen. Wir fordern erneut die Einhaltung des Mediengesetzes und die sofortige Freilassung der Inhaftierten
የኦሮምያ ክልል ማረሚያ ቤቶች ውስጥ ከሕግ አግባብ ውጭ የሚፈፀሙ እሥራቶችና የተያዙ ሰዎችን መብቶች የሚጥሱ አሠራሮችን መመልከቱን የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታውቋል
የፖሊስ እና የማረሚያ ቤቶች ሥራ በሰብአዊ መብቶች መርሆዎች የተመራ ሊሆን ይገባል
ኮሚሽኑ በ126 ፖሊስ ጣቢያዎች ባደረገው ክትትል፣ ታሳሪዎች የታሰሩበትን ምክንያት አለመንገር፣ ሰዎችን በአስተዳደር አካላት ትዕዛዝ ብቻ ማሰር፣ ዋስትና የተፈቀደላቸውን ሰዎች አስሮ ማቆየት፣ ባልተያዙ የወንጀል ተጠርጣሪዎች ምትክ ቤተሰቦቻቸውን ማሰር፣ ተጠርጣሪዎች የተጠረጠሩበትን ወንጀል እንዲያምኑ መደብደብና ምግብ፣ መጠጥ ውሃና ሕክምና አለመስጠት በስፋት መመልከቱን ገልጧል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልሎች የተከሰተውን ድርቅ እና ያደረሰውን ጉዳት ተከትሎ በድርቁ በከፍተኛ ደረጃ ጉዳት ደርሶባቸዋል ተብለው በተለያዩ አካላት በይፋ እውቅና የተሰጣቸው አካባቢዎች በመዘዋወር የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል በማድረግ ያዘጋጀውን ባለ 50 ገጽ ሪፖርት ባለፈው ሐምሌ 19/2014 ይፋ አድርጓል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልሎች የተከሰተውን ድርቅ እና ያደረሰውን ጉዳት ተከትሎ ከየካቲት 14 እስከ 29 ቀን 2014 ዓ.ም. ድረስ በድርቁ በከፍተኛ ደረጃ ጉዳት ደርሶባቸዋል ተብለው በተለያዩ አካላት በይፋ እውቅና የተሰጣቸው አካባቢዎች በመዘዋወር የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል በማድረግ ያዘጋጀውን ባለ 40 ገጽ ሪፖርት።  
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልሎች የተከሰተውን ድርቅ እና ያደረሰውን ጉዳት ተከትሎ ከየካቲት 14 እስከ 29 ቀን 2014 ዓ.ም. ድረስ በድርቁ በከፍተኛ ደረጃ ጉዳት ደርሶባቸዋል ተብለው በተለያዩ አካላት በይፋ እውቅና የተሰጣቸው አካባቢዎች በመዘዋወር የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል በማድረግ ያዘጋጀውን ባለ 40 ገጽ ሪፖርት። የሪፖርቱ አንኳር ጉዳዮች (Executive Summary) እዚህ ተያይዟል