The 40th ordinary session of ACERWC was the first time EHRC engaged formally with the Committee as one of only two African NHRIs with an affiliate status
ሴቶች፣ አካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን እንዲሁም የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በስድስተኛው አጠቃላይ ምርጫ ከነበራቸው ተሳትፎ፣ ተደራሽነት እና አካታችነት አንጻር የተስተዋሉ ክፍተቶችን መለየት ለቀጠይ ምርጫ መሻሻል መሰረት ነው
እንደማንኛውም ባለመብት ሕፃናት የሕግና የፖሊሲ ቀረፃ፣ የሕዝባዊ ጉዳዮች ምክክር እና ውሳኔ አሰጣጥ ይመለከታቸዋል
የኮቪድ ወረርሽኝ፣ ድርቅ፣ ጦርነትና ግጭት በሴቶችና ሕፃናት መሰረታዊ መብቶች ላይ ከፍተኛ ጫና ማሳደራቸው ተጠቁሟል
EHRC presented its statement to the African Commission on situation of human rights in Ethiopia in the inter-session period (May – October 2022) and its statement on the activity reports of the Special Rapporteur on the Rights of Women in Africa and the Chairperson of the Working Group on the Rights of Older Persons and People with Disabilities in Africa
ሀገራት የሕፃኑን ሕልውና እና እድገት በተቻላቸው መጠን ማረጋገጥ አለባቸው
States must ensure, to the maximum extent possible, the survival and development of the child
በኢንደስትሪ ፓርኮች የሚሠሩ ሴት ሠራተኞች መሰረታዊ የመብት ጥሰቶች መቀጠላቸዉ እንዳሳሰበዉም ኮሚሽኑ አስታዉቋል
EHRC calls on all concerned parties to support all efforts towards the full and effective implementation of the Agreement for Lasting Peace and Cessation of Hostilities, and to support all civilians in affected regions
የኮቪድ ወረርሽኝ፣ ድርቅ፣ ጦርነትና ግጭት በሴቶችና ሕፃናት መሰረታዊ መብቶች ጥበቃ ላይ ከፍተኛ ጫና ማሳደራቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በጉዳዩ ላይ ያወጣው አመታዊ የምርመራ ውጤት ይፋ አደረገ