የሀገር ውስጥ ተፈናቃይ ሕፃናት ለከፍተኛ የምግብ እጥረት መጋለጥና ትምህርት ማቋረጥን ጨምሮ፣ ለጾታዊ ጥቃት፥ ለጉልበት እና ለወሲባዊ፥ ብዝበዛ፣ ለልመና እና ለሌሎች ጎጂ ድርጊቶች ተጋላጭ ናቸው
የምክረ ሃሳቦች አፈጻጸምን የመከታተልና ሪፖርት የማቅረብ ተቀዳሚ ኃላፊነት የመንግሥት ቢሆንም ሲቪል ማኅበራት ይህንን አስመልክቶ የራሳቸውን ምልከታ ሪፖርት ለማቅረብ ልዩ ዕድል አላቸው
Female migrants told of a vicious circle of irregular migration where their human rights are put at risk as they continue to fall prey to smugglers and corrupted authorities
እነዚህ ታሳሪዎች እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች ናቸው የተባሉ ሲሆን አራቱ ደግሞ ሴቶች ናቸው፡፡ እነዚህ ሕጻናት መደበኛ ላልሆነ የፍልሰት አዙሪት የተጋለጡ ሲሆን ይህም የሰብአዊ መብቶቻቸው አደጋ ላይ እንዲወድቅ፣ በሕገወጥ ደላሎች እና በሙስና ለተዘፈቁ ባለሥልጣናት ተጋላጭ ሆነዋል
በሰሜን ኢትዮጵያ ከተከሰተው ጦርነት ጋር ተያይዞ በተደረጉ ምርመራዎች የተሰጡ ምክረ ሃሳቦችን ክትትል በተመለከተ፣ ለፕሬስ ነፃነት እና ለሚዲያ ሥራ ያለው ሀገራዊ አውድ እንዲሁም የዘላቂ ልማት ግቦች እና ሰብአዊ መብቶች ተያያዥነት በውይይቶቹ ከተነሱ ጉዳዮች መካከል ናቸው
On all parties to the conflict, national actors, civil society organizations, the media, religious leaders, and other actors, to renew efforts for a peaceful resolution to the conflict including by contributing to constructive discussions and dialogue, by refraining from engaging in any act of incitement or hate speech, and instead contributing towards mutual understanding, tolerance, and peace
ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት ተጠያቂነትን በማረጋገጥ፣ የሕግ በላይነትን በማስፈን፣ መንግሥትና የስራ አስፈጻሚ አካላቱ በመሉ ለሰብአዊ መብቶች መከበር፣ መጠበቅና መሟላት ያላቸውን ቁርጠኝነት እንዲያድሱና እንዲተገብሩ ልዩ ትኩረትና ክትትል ይሻል
The affiliate status allows EHRC to enhance its engagement with the African Committee of Experts on the Rights and Welfare of the Child
የሴቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለተሻለ ዓለም!
Women’s equal and meaningful participation for a sustainable future!