አባል ሀገራት የማንኛውንም ሰው ሊደረስበት የሚችለውን ከፍተኛውን የአካል እና የአእምሮ ጤና ደረጃ የማግኘት መብት ዕውቅና ይሰጣሉ
The States Parties recognize the right of everyone to the enjoyment of the highest attainable standard of physical and mental health
የሀገር ውስጥ የንግድ አሠራሮችን ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ደረጃዎች ጋር ማጣጣም የተቀናጀ ጥረትን ይጠይቃል
Hojimaata daldalaa biyyoolessaa sadarkaa mirgoota namoomaa idil-addunyaa waliin walsimsiisuuf tumsa cimaa barbaachisa
Ilaalinta hab-dhaqannada ganacsiga qaranka si ay ula jaanqaadaan halbeegyada caalamiga ah ee xuquuqda aadanaha waxay u baahan tahay dadaal wadajir ah
ስራሕቲ ንግዲ ውሽጢ ዓዲ ምስ ዓለምለኸ መትከላት ሰብኣዊ መሰላት ንምጥዕዓም ሓበራዊ ፃዕሪ የድሊ
Aligning national business practices with international human rights standards requires collaborative efforts
የፖሊሲ፣ የሕግና የአሠራር ማሻሻያ እርምጃዎችን ተግባራዊ በማድረግ በኢሰመኮ የዘርፍ ሪፖርቶች የተመላከቱ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮችን እልባት መስጠት ይገባል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በማኅበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ መብቶች የሥራ ክፍል የተለያዩ ክትትሎች፣ ምርመራዎች፣ ጥናት እና ምርምሮች፣ የውትወታ ሥራዎች እና የምክክር መድረኮችን የሚያከናውን ሲሆን ይህ ሪፖርትም የተዘጋጀው ከእነዚህ ሥራዎች የተገኙ ግብአቶችን፣ አግባብነት ያላቸው ሰነዶችና ሌሎች የመረጃ/ማስረጃ ምንጮችን መሠረት በማድረግ ነው። ኢሰመኮ በሐምሌ ወር 2017 ዓ.ም. ይፋ ባደረገው 4ኛው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ላይ...
ሴቶች ሠራተኞች ለተመሳሳይ ሥራ ተመሳሳይ ክፍያ የማግኘት መብታቸው የተጠበቀ ነው