Ensuring an inclusive, victim-centered and human rights-compliant transitional justice process requires collaboration from all stakeholders
የተሐድሶ ማእከሉ ሊሰጥ የሚገባውን አገልግሎት በማስጀመር በክልሉ የሚገኙ የአካል ጉዳተኞችን ተግዳሮት መቀነስ ጉዳዩ የሚመለከታቸው አካላትን ርብርብ ይጠይቃል
በሁሉ-አቀፍ ወቅታዊ የግምገማ መድረክ የተሰጡ ምክረ ሐሳቦችን ተቀብሎ መተግበር በኢትዮጵያ ያለው የሰብአዊ መብቶች ዐውድ ላይ አወንታዊ አስተዋጽዖ ያበረክታል
የሰብአዊ መብቶች ሥራ የኢሰመኮ ሠራተኞችን እና የሁሉም ባለድርሻ አካላትን ትብብርና ቅንጅታዊ ሥራን ይጠይቃል
Strengthening collaboration among stakeholders is essential to ensure effective protection of refugees’ and asylum seekers’ rights
ስልጠናዎቹ ለፖሊስ፣ ለማረሚያ ቤት አባላት፣ ለወጣቶች፣ ለሴቶች፣ ለሀገር ሽማግሌዎች እና ለሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሙያዎችና የሥራ ኃላፊዎች የተሰጡ ናቸው
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን ወደቀድሞ ቀያቸው የመመለስ እና ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኙ የማድረግ ሂደት ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ መሆኑን ማረጋገጥ ያስፈልጋል
Migration governance must be rooted in human rights principles through strengthening partnerships with international and regional stakeholders
ሕንጻዎች ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽ የሚሆኑበትን ሁኔታ ማመቻቸት የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሠራር የሚጠይቅ ነው
Effective collaboration and coordination among stakeholders are essential to ensure the protection of the rights of people on the move