በኮሚሽኑ የቀረቡ ምክረ ሐሳቦችን ተፈጻሚነት ለማረጋገጥ እና የአካል ጉዳተኞችና አረጋውያን መብቶችን ለማስጠበቅ የባለድርሻ አካላት ተሳትፎ ወሳኝ ነው
Reporting by itself is not an end; concerted measures to implement recommendations of treaty bodies is necessary
ውጤታማ እና ተጨባጭ መፍትሔን ሊያስገኝ የሚችል የሕፃናት ተሳትፎን ማረጋገጥ ለመብቶቻቸው መከበር እና ጥበቃ ከፍተኛ ሚና አለው
ሰላምና ደኅንነትን የማስከበር፣ ወንጀል የመከላከልና የመመርመር ሥራ በሕግ አግባብ ብቻ ሊሆን ይገባል
EHRC delegation paid a visit to the Commission on Human Rights of the Republic of the Philippines (CHRP)
EHRC delegation paid a visit to the National Human Rights Council of Morocco (CNDH) at the Driss Benzekri Institute for Human Rights
ስልጠናዎቹ በሰብአዊ መብቶች እና የሽግግር ፍትሕ እንዲሁም በአካል ጉዳተኞች መብቶች፣ በሴቶች መብቶች፣ በሰብአዊ መብቶች ትምህርት ሥነ-ዘዴ፣ በተጠርጣሪዎች እና በሕግ ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው
ተፈናቃዮች ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኙ እንዲሁም በመጠለያ ጣቢያዎች በቂ ምግብ፣ ውሃ፣ መጠለያ እና የጤና አገልግሎቶች እንዲቀርቡላቸው ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ኃላፊነት መወጣት ይጠበቅባቸዋል
የሴቶች ሰብአዊ መብቶች ሁኔታን ለማሻሻል የማኅበራዊ ሚዲያና የኪነጥበብ ይዘት ፈጣሪዎችን ማሳተፍ የጎላ አስተዋጽዖ አለው
የሚወጡ ሕጎች፣ ፖሊሲዎች፣ አተገባበሮች እና አጠቃላይ ውሳኔዎች የሴቶችና የአካል ጉዳተኞችን ሰብአዊ መብቶች ያከበሩ መሆን አለባቸው