ስልጠናዎቹ በሽግግር ፍትሕ፣ በታራሚዎች እና በተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ ያተኮሩ ናቸው
አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ለሚያጋጥሟቸው ተግዳሮቶች የቴክኒክ እና ሙያ ስልጠና ተቋማት ተጨባጭ እርምጃዎችን ሊወስዱ ይገባል
ለሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች በቂ ሰብአዊ ድጋፍና መሠረታዊ አገልግሎት እንዲሁም የዘላቂ መፍትሔ አማራጮችን ማቅረብ እና ማፈላለግ የባለድርሻ አካላትን ትኩረት ይጠይቃል
የተማሪዎችን የሰብአዊ መብቶች ዕውቀት እና ክህሎት ለማዳበር ተጓዳኝ ትምህርት ቁልፍ ሚና ይጫወታል
የተጠርጣሪዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝን የማሻሻል ሂደት የባለድርሻ አካላትን ተቀራርቦ መሥራትና ቁርጠኝነት ይሻል
በክልሉ ማረሚያ ቤቶች የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታን ለማሻሻል የባለድርሻ አካላት ተጨማሪ ጥረት ያስፈልጋል
Inclusive and equitable realization of the right to food hinges on integrating Human Rights Based Approach principles into food-related policies and practices
ሕፃናት ምቹ እና ሰብአዊ መብቶቻቸውን ያከበረ ትምህርት እንዲያገኙ ባለድርሻ አካላት ተገቢውን ትኩረት ሊሰጡ ይገባል
ኢሰመኮ ለስኬቶቹ የላቀ አበርክቶ ያላቸውን የቀድሞ ኮሚሽነሮቹን ውጤታማ ሥራዎች አጠናክሮ ይቀጥላል
የታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ እንዲሻሻል ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ኃላፊነት ሊወጡ ይገባል