A monitoring delegation led by EHRC Chief Commissioner Berhanu Adelo visited polling stations in Arba Minch and Jimma to observe the conduct of the election and evaluate compliance with electoral and human rights standards
የኢሰመኮ ኮሚሽነር ብርሃኑ አዴሎ ኮሚሽኑ በመላው ሃገሪቱ ነጻ እና ፍትሐዊ ምርጫ መካሄዱን ለማረጋገጥ የመስክ ምልከታ ሥራዎችን በማካሄድ ላይ እንደሚገኝ ገልጸዋል
EHRC has raised concerns over widespread human rights violations in police detention centers across the Amhara Region, including unlawful detention, delayed court appearances, physical abuse and denial of visitation rights
ኮሚሽኑ ይህን የገለጸው በክልሉ የተለያዩ ዞኖች እና ከተማ አስተዳደሮች ሥር በሚገኙ 32 ፖሊስ ጣቢያዎች ላይ ባካሄደው የክትትል ሥራ ግኝቶች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በባሕር ዳር ከተማ ውይይት ባካሄደበት ወቅት ነው
A new milestone for human rights monitoring in Ethiopia
ኢሰመኮ ይህን የገለጸው በክልሉ በሚገኙ ፖሊስ ጣቢያዎች ላይ ባከናወናቸው የሰብአዊ መብቶች ክትትሎች የተለዩ ግኝቶች እና የተሰጡ ምክረ ሐሳቦች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ባደረገበት ወቅት ነው
Security officials, the National Election Board of Ethiopia (NEBE), and the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) are at odds over the contradictory findings of their respective assessments of preparations for the seventh national elections
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የመምረጥ መብታቸውን እንዲጠቀሙ 95 ልዩ የምርጫ ጣቢያዎች መቋቋማቸውን ኢሰመኮ አስታውቋል
የኮሚሽኑ የሲቪል እና ፖለቲካ መብቶች ዳይሬክተር ወ/ሮ መቅደስ አመኑ እንደገለጹት፤ ኮሚሽኑ ከትግራይ ክልል ውጪ 150 የምርጫ ክልሎች እና 1007 የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ክትትል አድርጓል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ይህን ይፋ ያደረገው ሚያዝያ 29 ቀን 2018 ዓ.ም. በማሪዮት ሆቴል በቅደመ ምርጫ ሂደት ላይ ያደረገውን ክትትል እና ያገኘውን የምልከታ ግኝት ይፋ ባደረገበት ወቅት ነው