EHRC has raised concerns over widespread human rights violations in police detention centers across the Amhara Region, including unlawful detention, delayed court appearances, physical abuse and denial of visitation rights
ኮሚሽኑ ይህን የገለጸው በክልሉ የተለያዩ ዞኖች እና ከተማ አስተዳደሮች ሥር በሚገኙ 32 ፖሊስ ጣቢያዎች ላይ ባካሄደው የክትትል ሥራ ግኝቶች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በባሕር ዳር ከተማ ውይይት ባካሄደበት ወቅት ነው
A new milestone for human rights monitoring in Ethiopia
ኢሰመኮ ይህን የገለጸው በክልሉ በሚገኙ ፖሊስ ጣቢያዎች ላይ ባከናወናቸው የሰብአዊ መብቶች ክትትሎች የተለዩ ግኝቶች እና የተሰጡ ምክረ ሐሳቦች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ባደረገበት ወቅት ነው
Security officials, the National Election Board of Ethiopia (NEBE), and the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) are at odds over the contradictory findings of their respective assessments of preparations for the seventh national elections
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የመምረጥ መብታቸውን እንዲጠቀሙ 95 ልዩ የምርጫ ጣቢያዎች መቋቋማቸውን ኢሰመኮ አስታውቋል
የኮሚሽኑ የሲቪል እና ፖለቲካ መብቶች ዳይሬክተር ወ/ሮ መቅደስ አመኑ እንደገለጹት፤ ኮሚሽኑ ከትግራይ ክልል ውጪ 150 የምርጫ ክልሎች እና 1007 የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ክትትል አድርጓል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ይህን ይፋ ያደረገው ሚያዝያ 29 ቀን 2018 ዓ.ም. በማሪዮት ሆቴል በቅደመ ምርጫ ሂደት ላይ ያደረገውን ክትትል እና ያገኘውን የምልከታ ግኝት ይፋ ባደረገበት ወቅት ነው
ኢሰመኮ የቅድመ ምርጫ ሂደቱን አስመልክቶ ይፋ ባደረገው ሪፖርቱ፣ በምርጫ ምዝገባና ዝግጅት ወቅት የታዩ የሰብአዊ መብቶች ክፍተቶችንና ጠንካራ ጎኖችን ይፋ አድርጓል
በመድረኩ ኢሰመኮ በአርብቶ አደሩ አካባቢዎች የትምህርት መብት አተገባበር ላይ ባደረገው ክትትል የተለዩ ግኝቶች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል