በወንጀል ፍትሕ ሥርዓት ውስጥ በሴቶችና ሕፃናት ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች፣ በወንጀል ሥነ ሥርዓትና በማስረጃ ደንቦች ባለመካተታቸው፣ የጥቃት ተጎጂ ሴቶችና ሕፃናት ፍትሕ እንዳያገኙ ማድረጉን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (አሰመኮ) አስታወቀ
ነጻነታቸውን የተነፈጉ ሰዎች በማቆያ ቤቶች እና በማረሚያ ቤቶች ረዘም ላለ ጊዜ ከመቆየታቸው አንጻር የመተዳደሪያ ገቢያቸውን የሚያጡ መሆናቸው እንዲሁም ለጥሰቶቹ የመፍትሔ እና የካሳ ሥርዓት አለመኖሩ በእነዚሁ ብሔራዊ ምርመራ መድረኮች የተለዩ ተጨማሪ ክፍተቶች ናቸው
የኢሰመኮ ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ “ነጻነታቸውን የተነፈጉ ሰዎች ሰብአዊ መብቶች የሚጣሱባቸውን ዐውዶች በመመርመር፣ የጥሰት መንስኤዎችን እልባት ለመስጠት፣ ጥሰቶችን ለማስቆም፣ በጥሰቶች ተሳታፊ የሆኑ አጥፊዎችን ተጠያቂነት ለማረጋገጥ እና ለተጎጂዎች ተገቢ የሆነውን የካሳ ሥርዓት ለመዘርጋት እንዲሁም ይህንኑ በሥራ ላይ ለማዋል የፌዴራል እና የክልል መንግሥታት ቁርጠኛ ሊሆኑ ይገባል” ብለዋል
Perpetrators, as outlined in the report, encompass militias, kebele administrators, police officers, members of special police units, National Defense Forces personnel, prison staff, and government officials
A first-of-its-kind report compiled by the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) implicates federal and regional security forces in widespread constitutional breaches across the country over the last few years
የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ለአምስት ዓመታት በአማራ፣ ኦሮሚያ፣ ሶማሌ እና የቀድሞ ደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልሎች ያካሄደውን የዜጎች ነጻነት የተመለከተ ብሔራዊ ምርመራ ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከሚያዝያ 2010 ዓ.ም. እስከ ሚያዝያ 2015 ዓ.ም. ባሉት አምስት ዓመታት ነጻነታቸውን በተነፈጉ ሰዎች መብቶች ዙሪያ በአራት ክልሎች ባከናወናቸው 4 ብሔራዊ ምርመራ /National Inquiry/ የተገኙ ዋና ዋና ግኝቶችን እና ምክረ ሐሳቦችን ያጠናቀረ ባለ 130 ገጽ ሪፖርት ዛሬ ይፋ አድርጓል
The panel, including EHRC's Commissioner for Women, Children, Older Persons, and Disability Rights Rigbe Gebrehawaria Hagos, emphasised the importance of international solidarity and collective action in ensuring equal opportunities for all. Let's work together to advance the cause of women's rights
ኢሰመኮ በዛሬው ዕለት ባለ 31 ገጽ የፍርድ ቤቶች እና ፍትሕ ጽሕፈት ቤቶች ለአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን የተደራሽነት ሁኔታ ላይ ያወጣውን ሪፖርት አዲስ ማለዳ ተመልክታለች
በክልሉ መንግሥት የተጀመሩ ተጠያቂነትን የማረጋገጥ ሥራዎች እንዲቀጥሉ እና በግጭቱ ጉዳት የደረሰባቸው ሰዎች ተገቢውን ካሳ እንዲያገኙ ሊደረግ እንደሚገባ ኮሚሽኑ በሪፖርቱ አሳስቧል