የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ዶክተር ዳንኤል በቀለ አጠቃላይ የደረሰውን ጉዳት ለማጣራት ምርመራ እያደረግን ነው፤ ለጊዜው ግን ንጹሃን ዜጎች እና የመከላከያ ሰራዊት አባላት በታጣቂው መገደላቸውን አረጋግጠናል ብለዋል
በኢትዮጵያ የዜጎች አስገድዶ መሰወር፣ ተጠርጣሪዎችን በጭካኔ፣ በአዋራጅ እና ኢሰብዓዊ በሆነ መልኩ አያያዝ መጨመሩን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ገለጸ
በኢትዮጵያ፣ የሰብአዊ መብቶች ጥሰት እጅግ አሳሳቢ ኾኖ መቀጠሉን የገለጸው ኢሰመኮ፣ ለመባባሱ ዋና ምክንያት ነው ያለው ትጥቃዊ ግጭት በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ጠየቀ
የታጠቁ ሰዎች እንቅስቃሴዎችና ግጭቶች አሁንም ለሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ምክንያት እየሆኑ ነው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽኑ/ኢሰመኮ/ ከሰኔ 2014 ዓ.ም እስከ ሰኔ 2015 ዓ.ም ያለውን የሃገሪቱን የሰብአዊ መብት አያያዝ ሁኔታ የተመለከተ ሪፖርት ይፋ አድርጓል
Daniel Bekele የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዓመታዊ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ዛሬ ረቡዕ ሐምሌ 5፤ 2015 ይፋ አድርጓል። ኮሚሽኑ ይፋ ያደረገው ሪፖርት ከሰኔ 2014 እስከ ሰኔ 2015 ዓ.ም. ያሉትን አስራ ሁለት ወራት የሚሸፍን ነው
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ይህንን የተናገረው ከሰኔ 2014 ዓ.ም. እስከ ሰኔ 2015 ዓ.ም. ድረስ የነበረውን ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሪፖርትን ሀምሌ 5 ቀን 2015 ዓ.ም. ይፋ ባደረገበት ወቅት ነው
በኦሮሚያ እና አማራ ክልሎች ችግሮቹን የሚመጥን የመፍትሔ እርምጃ እየተወሰደ አይደለም ተብሏል
ኢሰመኮ ቀዳሚው ትኩረት ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት ዋነኛ ምክንያት የሆኑ የሥር መንስኤዎችን ለመፍታት ሊሆን እንደሚገባ አሳሰበ
በአገር አቀፍ ደረጃ ለግንባታው ኢንዱስትሪ ሕጎች ቢወጡም ተግባራዊ ባለመደረጋቸው፣ የግንባታ ሠራተኞች ለመብት ጥሰትና ለአደጋ እየተዳረጉ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ