በአዲስ መልክ በተደራጀው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃዲያ ዞን ለሚገኙ መምህራን “ተገቢው ደመወዝ በወቅቱ ባለመከፈሉ ምክንያት” የመንግስት ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸውን እና 100 ሺህ ገደማ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጪ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ
የመንግስት አገልግሎት የተቋረጠባቸው ስላሉ የተቸገሩ ነዋሪዎችም መኖራቸው በመጥቀስ የተጠቀሱትና ተያያዥ ችግሮች መፍትሔ እንዲሰጣቸው የኢትዮጵያ ሰበአዊ መብቶች ኮሚሽን ጠይቋል
ተፈናቃዮች ከማህበረሰቡ ጋር በጋራ መስራት የሚችሉበት መንገድ እና በቂ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ ይጠበቃ ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አሳስቧል
ተፈናቃዮች ከማህበረሰቡ ጋር በጋራ መስራት የሚችሉበት መንገድ እና በቂ የህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ ይጠበቃ ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን አሳስቧል
በኢትዮጵያ በተለይም በሀገር ውስጥ በሴቶችና በሕፃናት የመነገድ ድርጊትን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር ሁሉን አቀፍ ሕጋዊ፣ ፖለቲካዊ፣ አስተዳደራዊና ማኅበራዊ ስልቶች ሊነደፉ ይገባል ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ። የኮሚሽኑ የክትትል ዘገባ ወንጀሉን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር በቂ ፍትህ ሲሰጥ እምብዛም አይስተዋልም ብሏል
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመዋቅር እና የአስተዳደር ጥያቄዎች ለሰላም እጦት ምክንያት መሆናቸው እንዳሳሰበው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዐስታወቀ ፡፡ በክልሉ በጉራጌ ዞን እና በቀቤና ልዩ ወረዳ መካከል የነበረው አለመግባባት በአካባቢው የፀጥታ መደፍረስን ማስከተሉን ኮሚሽኑ ዛሬ ባወጣው የምርመራ ሪፖርቱ ዐስታውቋል
ኢትዮጵያን ጨምሮ በአለማችን ግጭቶች በሚደረጉባቸው አከባቢዎች ሰላማዊ ዜጎች ላይ የሚደርሰውን የሰብአዊ መብት ጥሰት ለመቃወም በሚል የተጀመረው የፊልም ፌስቲባል ዘንድሮም ለሶስተኛ ጊዜ መደረጉን ጀምሯል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፣ በየዓመቱ የሚያዘጋጀው የፊልም ዐውደ ትርኢት /ፌስቲቫል/፣ ዘንድሮ ለሦስተኛ ጊዜ፣ በዚኽ ሳምንት ተጀምሯል
የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ እና የኢሰመጉ ምክትል ዋና ዲሬክተር አቶ ተስፋዬ ገመቹ በሰጡን አስተያየት፣ ለግጭቶች ብቸኛ መፍትሔ ነው ያሉት የድርድር አማራጭ፣ ተስፋ ሊቆረጥበት እንደማይገባ አመልክተዋል
በየዓመቱ ታኅሣሥ 10 የሚውለውን ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ቀን ለማሰብ የተጀመረው ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ፊልም ፌስቲቫል የዘንድሮው በሕይወት የመኖር መብት እና በቂ የሆነ መኖሪያ ቤት በማግኘት መብት ላይ ያተኮረ ነው