የሥርዓተ-ፆታ እኩልነት በሴቶች እና በወንዶች መካከል መድልዎ የሚከለክልና በሁሉም የሕይወት ዘርፎች እኩል መሆናቸውን የሚያረጋግጥ፤ ሁሉም ሰዎች ያለምንም ልዩነት በሕግ ፊት እኩል እንደሆኑና እኩል የሕግ ጥበቃ ሊደረግላቸው የሚገባ መሆኑን የሚያመላክት መሰረታዊ የሰብአዊ መብቶች መርህ ነው፡፡
Gender Equality refers to the right to equality and non-discrimination between men and women in all spheres. It is a fundamental human rights principle that every individual shall be equal before the law and shall be entitled to equal protection of the law without distinction of any kind.
Ethiopia is committed to ensuring safe drinking water and sanitation for all by 2030 (SDG 6).
ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. በ2030 ደኅንነቱ የተጠበቀ የመጠጥ ውሃ እና የንጽሕና አጠባበቅ አቅርቦትን ለሁሉም የማረጋገጥ እቅድ ይዛለች። (ዘላቂ የልማት ግብ 6)
UNICEF’s 2020 data shows that in Ethiopia, 25 million girls and women have undergone FGM, the largest absolute number in Eastern and Southern Africa.
ዩኒሴፍ እ.ኤ.አ. በ2020 ባወጣው መረጃ በኢትዮጵያ 25 ሚሊዮን ልጃገረዶችና ሴቶች የሴት ልጅ ግርዛት የተፈጸመባቸው መሆኑን የሚጠቁም ሲሆን ይህ አሃዝ በምስራቅ እና በደቡብ አፍሪካ ከተመዘገበው ከፍተኛው መሆኑን መረጃው ይገልጻል፡፡