ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን በምናስብበበት በዚህ ወር ውስጥ ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርና ድንበር ማሻገር በሴቶችና ሕፃናት ላይ ሰብአዊ መብቶች ጥሰት እያደረሰ በመሆኑ ምላሽ ለመስጠት የሚደረጉ ጥረቶችን ውጤታማ ለማድረግ በጋራ መስራት አስፈላጊነትን ማስታወስ ተገቢ ነው
Women’s empowerment must be inclusive of women with disabilities and elderly women
ትኩረት በሚሹ የሰብአዊ መብቶች ጉዳዮች እና የመፍትሔ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት ተደርጓል
የሕግ አስከባሪዎች ሕግ ሊያከብሩ ይገባል
ፍትሕ እና የተጎዱ ሰዎችና ቦታዎችን መልሶ መጠገን የሁሉንም ወገኖች ቁርጠኝነት ይፈልጋል
Strong commitment of all actors indispensable to obtain justice for victims and rehabilitation of areas affected by the conflict
Gender Equality refers to the right to equality and non-discrimination between men and women in all spheres. It is a fundamental human rights principle that every individual shall be equal before the law and shall be entitled to equal protection of the law without distinction of any kind.
To mark International Women’s Day 2022, here is an overview of the Commission’s advocacy messages on women’s rights from March 8, 2021 to March 8, 2022.
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has launched a Gender Core Team on March 1, 2022 with the objective of revitalizing already ongoing initiatives of mainstreaming gender in key processes and systems.
ከየካቲት 17 እስክ 18 ቀን 2014 ዓ.ም. በአዲስ አባባ በተካሄደው ስብሰባ ከተሳተፉ መንግስታዊ ባለድርሻ አካላት ጋር የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን መብቶች ለማስጠበቅ እና ለማስከበር የሚረዳ ተቋማዊ መዋቅሮች እና ቅንጅታዊ አሰራሮች ሊዘረጉ የሚቻልባቸው ምቹ ሁኔታዎችን ስለመፍጠር ውይይት ተደርጓል።