![](https://i0.wp.com/ehrc.org/wp-content/uploads/2022/03/Screen-Shot-2022-03-13-at-00.46.05.png?resize=120%2C100&ssl=1)
![](https://i0.wp.com/ehrc.org/wp-content/uploads/2022/03/Screen-Shot-2022-03-13-at-00.32.01.png?resize=120%2C100&ssl=1)
![](https://i0.wp.com/ehrc.org/wp-content/uploads/2022/03/Screen-Shot-2022-03-13-at-00.25.40.png?resize=120%2C100&ssl=1)
![](https://i0.wp.com/ehrc.org/wp-content/uploads/2022/03/Screen-Shot-2022-03-12-at-21.53.02.png?resize=120%2C100&ssl=1)
![](https://i0.wp.com/ehrc.org/wp-content/uploads/2022/03/AFP.jpeg?resize=120%2C100&ssl=1)
![](https://i0.wp.com/ehrc.org/wp-content/uploads/2022/03/Galicoma-afar.jpg?resize=120%2C100&ssl=1)
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ/ኮሚሽኑ) ከመስከረም እስከ ታኅሣሥ ወር 2014 ዓ.ም. ድረስ ባሰማራው የሰብአዊ መብቶች ምርመራ ቡድንና ተከታታይ የምርመራ ስልቶች በአፋርና አማራ ክልሎች ተስፋፍቶ በቆየው ጦርነት የተከሰቱ የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶችን መርምሯል፡፡ ⬇️ ሙሉ ሪፖርቱ ያለ አባሪዎቹ ⬇️ የሪፖርቱ አባሪዎች ⬇️ የሪፖርቱ አንኳር ጉዳዮች ⬇️ Executive Summary
![](https://i0.wp.com/ehrc.org/wp-content/uploads/2022/02/Picture1.png?resize=120%2C100&ssl=1)
ኢሰመኮ በደረሱት መረጃዎች መነሻነት በአማራ ክልል የሰሜን ወሎ እና ደቡብ ጎንደር ዞኖች እንዲሁም በአንዳንድ የትግራይ ክልል ደቡባዊ አካባቢዎች በጦርነት አውድ ውስጥ የተፈጸሙ የሰብአዊ መብቶች እና የሰብአዊነት ሕግ ጥሰቶችን በተመለከተ ከነሐሴ 22 እስከ ነሐሴ 30 ቀን 2013 ዓ.ም. ምርመራ አካሂዷል። ይህ ሪፖርት የዚህ ምርመራ ውጤት ነው።