የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍን 2ኛው የአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ የተመለከተ ባለ 35 ገጽ የዘርፍ ሪፖርት ይፋ አድርጓል፡፡ ይህ የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተጨማሪ የአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን...
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. እስከ ሰኔ ወር 2016 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍን 2ኛው የአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ የተመለከተ ባለ 35 ገጽ የዘርፍ ሪፖርት ይፋ አድርጓል፡፡ ይህ የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ ሰኔ 28 ቀን 2016 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት በተጨማሪ የአካል ጉዳተኞች እና አረጋውያን...
ለተፈናቃዮች የሚቀርበው ሰብአዊ ድጋፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ መምጣቱን እና የጾታዊ ጥቃት ሥጋቶች መበራከታቸውን ኢሰመኮ ገለጸ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሰብአዊ መብቶች ክትትልና ምርመራ የሪጅን ዳሬክተር የሆኑት ሰላማዊት ግርማይ ኢሰመኮ በሕግ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ስለሚያከናውናቸው ተግባራት፤ እንዲሁም በዋነኝነት የሰብአዊ መብቶች ጥሰቶች ላይ ክትትልና ምርመራ በማድረግ ለጥሰቶቹ መፍትሔ ለማፈላለግ የሚያከናውናቸውን ተግባራትና ስለሚሰጣቸው ምክረ ሐሳቦች አስረድተዋል
ግርዛት በሴቶች እና በሕፃናት ላይ የሚያደርሰውን አካላዊ እና ሥነልቦናዊ ጉዳት ለማስቀረት የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)ያሉበት ሁኔታ ሳይገለጽ በተራዘመ እስር ውስጥ የሚገኙ በአስገድዶ መሰወር ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ከ52 በላይ ሰዎች አቤቱታ መመርመሩን፤ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች በተራዘመ እስርና አስገድዶ በመሰወር ከ1 እስከ 9 ወራት አስረው ያቆዩዋቸው ሰዎች መለቀቃቸውን በመግለጫው አትቷል
ከነበሩበት ቀዩ ለቀው በመጠለያ ጣቢያ ውስጥ ከገቡም በኃላ የተለያዩ የመብት ጥሰቶች እንደሚፈጸምባቸው ኢሰመኮ ጠቅሷል
ኢሰመኮ በኢትዮጵያ ካሉት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች መካከል 2.2 ሚልዮን ያህሉ በግጭትና ጦርነት የተፈናቀሉ መሆኑን ለአሻም ገለጸ
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በቀጠሉ ግጭቶችና የተፈጥሮ አደጋዎች ከ5ሺሕ የሚልቁ ትምሕር ቤቶች ተዘግተው የመማር ማስተማር ሂደቱ መቋረጡን በጥናት ማረጋገጡን አስታወቀ
የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሚኖሩባቸው ጣቢያዎች “ተገቢ ጥበቃ ስለማይደረግላቸው”፤ የታጠቁ አካላት “ሰርገው በመግባት ጥቃት እንደሚፈጽሙ” የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ