የኢሰመኮ ምክትል ዋና ኮሚሽነር ራኬብ መሰለ ጋር የተደረገ ቆይታ
“We are pleading with the IOM and other organizations to allocate funds and resources,” Tarikua Getachew said.
During its briefing EHRC highlighted positive developments, challenges, major violations and recommendations related to the implementation of civil and political rights in Ethiopia
የኢትዮጵያ መንግስት ዜጎቹን ከየቀያቸዉ የሚያፈናቀሉ እርምጃዎችንና ችግሮችን ለመከላከል እንዲጥር፣ የተፈናቃዮችን መብት እንዲያስጠብቅና ለየችግሮቹ ዘላቂ መፍትሔ እንዲፈልግ የሐገሪቱ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጠየቀ
በጦርነት ግጭት ጊዜ ስደተኞችን ማጥቃት፣ ማፈናቀል፣ እንዲሰወሩ ማድረግ ወይም በአግባቡ አለመያዝ በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚፈጸም የጦርነት ወንጀል ነው
Attacking, displacing, causing to disappear or mistreating refugees during an armed conflict is a war crime
(Download the English version below) ⬇️ ይህ ዓመታዊ የዘርፍ ሪፖርት ኢሰመኮ በሐምሌ 1 ቀን 2014 ዓ.ም. ይፋ ካደረገው የኢትዮጵያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ሪፖርት ላይ በተጨማሪነት በተለይ በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች ሰብአዊ መብቶች አያያዝ ላይ በዝርዝር በማተኮር ባለፈው የበጀት ዓመት ኮሚሽኑ ባከናወናቸው ልዩ ልዩ ተግባራት የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሰብአዊ መብቶች አያያዝን በተመለከተ የለያቸውን መልካም ጅማሮዎች፣ አሳሳቢ...
በካምፓላ ስምምነት ውስጥ የተካተቱ እና እንደ የሰነድና ምዝገባ፣ የጸጥታና ደኅንነት፣ የመንቀሳቀስ ነጻነት እና ፍትሕ የማግኘት መብት የመሳሰሉ መብቶችን እና በመንግሥት ላይ የተጣሉ ግዴታዎች ዙሪያ የተስተዋሉ ክፍተቶችን በማረም የሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችን የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ማሻሻል ይገባል
Everyone is entitled in full equality to a fair and public hearing by an independent and impartial tribunal
ማንም ሰው በመብቶቹና ግዴታዎቹ፤ እንዲሁም በተከሰሰበት ማንኛውም ወንጀል ውሳኔ ለማግኘት ሙሉ የእኩልነት መብቱ ተጠብቆ ነጻ በሆነና አድልዎ በሌለበት ፍርድ ቤት ሚዛናዊና ይፋ የሆነ ፍርድ የማግኘት መብት አለው