ማንኛውም ሰው ሃሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት አለው
Everyone shall have the right to freedom of expression
The overall nationwide media landscape can be affected by several factors including taxation, production costs, access to information, ability to organize and infrastructure
On the occasion of the International Workers’ Day, the Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) also calls for the establishment of the Wage Board as provided by the 2019 Labour Proclamation
በኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የሚዘጋጀው ይህ ውድድር ታዳጊ ተማሪዎች በሰብአዊ መብቶች ጉዳይ ላይ ለመሳተፍ ያላቸውን ፍላጎት ለማሳደግ አስተዋጽዖ ያደርጋል
ስልጠናው የወጣት ማኅበራት አባላት እና አመራሮችን የሰብአዊ መብቶች እውቀት፣ አመለካከት እና ክህሎት በመገንባት በኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዙሪያ ሰፊ ግንዛቤ እንዲኖራቸው ለማስቻል ያለመ ነው
የተደራጀ የመረጃ ቋት/ዳታቤዝ መኖር አካል ጉዳተኞችና አረጋውያን የሚያጋጥማቸዉን እንቅፋት ለመለየት፤ ሊገጥማቸዉ የሚችሉ መሰናክሎች በማስወገድ ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነዉ፡፡ በሀገር አቀፍ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተገቢውን የስታትስቲክስ እና የምርምር መረጃዎችን መሰብሰብ ፖሊሲዎችን ቀርጾ ተግባራዊ ለማድረግ ይረዳል
EHRC is taking part in the 4th Forum of National Human Rights Institutions (NHRIs) happening in Banjul, the Gambia, on 12 and 13 April 2022. Themed “Integrating the Protect, Respect and Remedy Framework to Business and Human Rights in Africa, as a Lever towards the Acceleration of Human, Social, and Economic Capital Development”, the forum brought together representatives from NHRIs across the continent
Human Rights Concept of the Week | April 4 – 8, 2022
በዚህና በተያያዥ ጉዳዮች ላይ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ከአማራ ክልል የመንግሥትና መንግሥታዊ ካልሆኑ ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ከመጋቢት 19 እስከ 20 ቀን 2014 ዓ.ም. ድረስ ሰፊ ውይይት አድርጓል