የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ተከትሎ በፖሊስ ቁጥጥር ሥር የዋሉትን የተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ክርስቲያን ታደለን ጨምሮ ሌሎች እስረኞችን መጎብኘቱን ገለጸ
The instability in Africa's second most populous country has sparked fears of another civil war, 7 months after a brutal two-year conflict in neighbouring Tigray ended
ለግጭቶች አፋጣኝ፣ ሰላማዊ እና ዘላቂ መፍትሔ በመስጠት የአዲስ እና የተራዘመ መፈናቀል መንስኤዎችን መከላከል ያስፈልጋል
በአማራ ክልል፣ ተፋላሚ ወገኖች የሚያደርጉትን ግጭት ያለአንዳች ቅድመ ኹኔታ በአስቸኳይ እንዲያቆሙ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፤ ለውይይት እና ለሰላማዊ መፍትሔም ኹኔታዎች እንዲመቻቹ ጠየቀ
EHRC calls on conflicting parties to agree, without preconditions, to immediately end hostilities, enabling space for dialogue and a peaceful resolution of the conflict
በጥቃቱ ስምንት ሰዎች ሲሞቱ 16 ሰዎች ደግኖ ቆስለዋል ተብሏል
ሰዎች በሰላም ወጥቶ የመግባት፣ ከቦታ ቦታ በነጻነት የመንቀሳቀስ እና የመሥራት መብቶቻቸው እንዲከበሩና መልካም እመርታዎች ዘላቂነት እንዲኖራቸው የትጥቅ ግጭቶችን ግልጽ እና አካታች በሆነ ሂደት ማስቆም፣ በቁርጠኝነት የሕግ የበላይነትን ማስከበር ይገባል
ስልጠናዎቹ በአካል ጉዳተኞች፣ በሕፃናት፣ እንዲሁም በሕግ ታራሚዎች ሰብአዊ መብቶች ላይ ያተኮሩ ናቸው
በሥራ ዘርፉ የሚንቀሳቀሱ አስፈጻሚ ተቋማትን በማጠናከር፣ ባለድርሻዎችን አቀናጅቶ እና አስተባብሮ የሚመራ ሥርዓት መዘርጋት አለበት
ኢትዮጵያ ውስጥ ይኖሩ የነበሩ ሁለት መቶ የሚሆኑ ኤርትራዊያን በግዳጅ ወደ ኤርትራ እንዲመለሱ መደረጋቸው እንዳሳሰበው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አስታወቀ