በአማራ ክልል፣ ተፋላሚ ወገኖች የሚያደርጉትን ግጭት ያለአንዳች ቅድመ ኹኔታ በአስቸኳይ እንዲያቆሙ፣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፤ ለውይይት እና ለሰላማዊ መፍትሔም ኹኔታዎች እንዲመቻቹ ጠየቀ
The Ethiopian Human Rights Commission (EHRC) has expressed "grave concern" over the "deadly hostilities between the Ethiopian National Defence Force (ENDF) and the Fano armed group in the Amhara Regional State"
ኮሚሽኑ በግጭቱ በሲቪሎች ላይ ጉዳት መድረሱ መረጃ ደርሶኛል ብሏል
EHRC calls on conflicting parties to agree, without preconditions, to immediately end hostilities, enabling space for dialogue and a peaceful resolution of the conflict
የኢትዮጵያ መንግስት በቅርቡ በአማራ ክልል በሙሉ እንዲሁም በመላው ሀገሪቱ እንደአስፈላጊነቱ ተፈጻሚ የሚሆን እና ለስድስት ወራት የሚቆየው አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ተፈጻሚነት በአማራ ክልል ብቻ እንዲገደብ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ። ፤ ኮሚሽኑ የአፈጻጸም ጊዜው ወደ አንድ ወር እንዲያጥርም ምክረ ሃሳብ አቅርቧል
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል ከሚያዝያ ወር 2015 ጀምሮ እየተባባሰ የመጣውን የትጥቅ ግጭት እና የጸጥታ ችግር በዘላቂነት ለመፍታት የሰላም አማራጭ ቅድሚያ እንዲሰጠው ጠይቋል
በአማራ ክልል በመከላከያና በታጣቂ ሚሊሻዎች፣ ፋኖ የተነሳው ግጭት መባባሱን ተከትሎ የተደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለሰብዓዊ መብቶች መከበር ቅድሚያ መስጠት እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አሳሰበ
ሁሉም ወገኖች ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ለሰላም አማራጮች ቅድሚያ እንዲሰጡ፣ ግጭቱን ከሚያባብሱ ድርጊቶች እንዲቆጠቡ፣ የክልሉን ሰላም እና ደኅንነት ለማረጋገጥ በመንግሥት የሚወሰዱ እርምጃዎች በማናቸውም ሁኔታ ቢሆን ነዋሪዎችን ለበለጠ ጉዳት እና ለሰብአዊ መብቶች ጥሰት እንዳይዳርጉ ተገቢው ጥንቃቄ እንዲደረግ ያሳስባል
በሥራ ዘርፉ የሚንቀሳቀሱ አስፈጻሚ ተቋማትን በማጠናከር፣ ባለድርሻዎችን አቀናጅቶ እና አስተባብሮ የሚመራ ሥርዓት መዘርጋት አለበት
የክልል ምክር ቤቶች አስፈጻሚው አካል ላይ የሚያደርጉት ግፊት ኮሚሽኑ ለሚያቀርባቸው ምክረ ሐሳቦች ተፈጻሚነት ወሳኝነት አለው