የአካል ጉዳተኞችን አመራር ማሳደግ እና የመብቶቻቸውን መከበር ያለመ የሥዕል ዐውደ ርዕይ ተዘጋጀ
ትኩረቱን በአካል ጉዳተኞች ሰብአዊ መብቶች ላይ ያደረገው ስልጠና ሰብአዊ መብቶቻቸውን ከማስጠበቅ እና ከማስከበር አንጻር ጉልህ ሚና አለው
አካል ጉዳተኞች በሚመለከቷቸው ሕጎች እና ፖሊሲዎች ላይ ተጽዕኖ ሊያሳድሩ የሚችሉበትን መድረኮች ትርጉም ባለው መልኩ ማመቻቸት የሁሉም ባለድርሻዎች ኃላፊነት ነው
የአካል ጉዳተኛ መንገደኞችን እኩል ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ምቹ፣ ተደራሽ እና አካታች ሊሆን ይገባል
የአካል ጉዳተኞች እና የአረጋውያን መብቶች መከበር እና መጠበቅ የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ርብርብ ይጠይቃል
States Parties shall take effective and appropriate measures, including through peer support, to enable persons with disabilities to attain and maintain maximum independence, full physical, mental, social and vocational ability, and full inclusion and participation in all aspects of life
አባል ሀገራት የእርስ በርስ ድጋፍን በመጠቀም ጭምር አካል ጉዳተኞች የላቀ ነጻነት፣ የተሟላ አካላዊ፣ አእምሯዊ፣ ማኅበራዊና ሞያዊ ችሎታ እንዲሁም በሁሉም የሕይወት ዘርፎች ውስጥ የተሟላ ተካታችነትና ተሳትፎ እንዲኖራቸው እና ይህንንም አስጠብቀው እንዲቀጥሉ ለማድረግ ውጤታማና ተገቢ እርምጃዎችን ይወስዳሉ
EHRC Participated in a side event on the Rights of Persons with Disabilities hosted by Global Alliance of National Human Rights Institutions (GANHRI) in Geneva
የአካል ጉዳተኛ ተማሪዎችን የትምህርት መብት ለማረጋገጥ የመምህራንን ግንዛቤ በማዳበር የትምህርት አሰጣጡ ሰብአዊ መብቶችን መሠረት ያደረገ እንዲሆን ማስቻል ይገባል
ዓለም አቀፉ የአካል ጉዳተኞች መብቶች ስምምነት በሀገራዊ ቋንቋዎች መተርጎም የስምምነቱን ተደራሽነት በማስፋት ለአካል ጉዳተኞች ሰብአዊ መብቶች መከበር አስተዋጽዖ አለው