የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ባወጣው ሪፖርት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን አርባምንጭ ዙርያ ወረዳ በሻራ ቀበሌ ባለፈው ነሐሴ ያልታጠቁ ሦስት ሰላማዊ ሰዎች ከሕግ አግባብ ውጪ መገደላቸውን አስታወቀ