የውይይቱ ተሳታፊዎች ፍትሕ ሚኒስቴር ያወጣው ነጻ የሕግ ድጋፍ ስትራቴጂ በመጽደቁ በኢሰመኮ አስተባባሪነት እየተሠሩ ያሉ ሥራዎች ከስትራቴጂው ትግበራ ጋር ሊቀናጁ እንደሚገባ አስገንዘበዋል