ተፈናቃዮች ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኙ እንዲሁም በመጠለያ ጣቢያዎች በቂ ምግብ፣ ውሃ፣ መጠለያ እና የጤና አገልግሎቶች እንዲቀርቡላቸው ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ኃላፊነት መወጣት ይጠበቅባቸዋል
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ከአስተዳደራዊ መዋቅር ጋር ለተያያዙ አለመግባባቶች አፋጣኝ ሰላማዊ መፍትሔ እንዲፈለግ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ
የጤና መብት እና በግንባታ ዘርፍ ደኅንነቱ የተጠበቀና ጤናማ የሥራ ሁኔታ መብት በተሻለ ሁኔታ እንዲተገበሩ ባለድርሻ አካላት በጋራ ሊሠሩና የበኩላቸውን ኃላፊነት ሊወጡ ይገባል