በጦርነቱ ወቅት ትግራይ ውስጥ “ተፈጽመዋል” የተባሉት የሰብዓዊ መብት ዓለም አቀፍ ድንጋጌዎችን፣ የስብዕና እና የስደተኛ ሕግጋት መጣስ ሲያጣራ የቆየው ጥምር መርማሪ ቡድን ባወጣው የግኝቱ ሪፖርት የጦር ወንጀሎች እና በስብዕና ላይ የተፈጸሙ ሊባሉ የሚችሉ ወንጀሎች በሁሉም ወገኖች ስለመፈጸማቸው አሳማኝ መሰረቶች አሉ ብሏል።
The report is an important step for accountability and justice for those affected.
The report covers the period from 3 November 2020, when the armed conflict began between the Ethiopian National Defence Force (ENDF), the Eritrean Defence Force (EDF), the Amhara Special Forces (ASF), the Amhara militia and Fano on one side, and the Tigrayan Special Forces (TSF), Tigrayan militia and other allied groups on the other, until 28 June 2021 when the Ethiopian Government declared a unilateral ceasefire. 
በግጭቱ የተጎዱ አካባቢዎች ያለውን ሁኔታ ይመረምራል
The Commission has confirmed the identity of the members of the same family who were killed by a reported shelling by TPLF in Debre Tabor, South Gondar Zone on the afternoon of August 19, 2021.
'Former political prisoner Daniel Bekele has made the commission more autonomous'
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ዋና ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ እና የኮሚሽኑ ከፍተኛ ባለሙያዎች በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል ምርመራ ቢሮ በሚገኘው...