በመፈናቀል ምክንያት ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ሕፃናት የትምህርት አገልግሎት እንዲያገኙ እና ወደ መደበኛ የትምህርት ሥርዓት እንዲመለሱ የሁሉንም ጥረት ይፈልጋል