የሕግ ተጠያቂነት ከማረጋገጥ ጎን ለጎን ተጎጂዎች በቂ ካሳና ማካካሻ እንዲያገኙ እና የመብቶች ጥሰቱ እንዳይደገም ማድረግ ተገቢ ነው